በክስታኔ ጉራጌ (ሶዶ) በድፍን ታሪኩ ጀግና እንጂ አንድ አንኳን ባንዳ አልተወለደበትም! የሶዶ አርበኞች ሃውልት !!
Posted: 06 May 2025, 21:26
አሁን ለነዚህ አርበኞች ጀግኖች በሙሉ ሃውልትና አደባባይ ሊቆምላቸው ነው !! ይህ ጉዳይ ለኢትዮጵያ አርበኞች ማህበር ጭምር ቀርቧል
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/