Page 1 of 1

"ክሬሚያ ሆይ ፣ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ።" ባንዳነት ለራስና ለሀገር ክብር ያለመስጠት በሽታ ነው።

Posted: 04 May 2025, 23:28
by Fiyameta

Re: "ክሬሚያ ሆይ ፣ ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ።" ባንዳነት ለራስና ለሀገር ክብር ያለመስጠት በሽታ ነው።

Posted: 05 May 2025, 05:22
by Digital Weyane
ዩክሬን የኔቶ አባል ለማድረግ ሲባል ከአንድ ሚልዮን በላይ የዩክሬን ወጣቶች ደማቸው በከንቱ ፈሰሰ። በውክልና ጦርነቱ ምክንያት አገሪቷ እንደ ባቢሎን ወደቀች፣ የባንዳዎች ማደሪያ ሆነች። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry: