Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12264
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

"አሰብን ለማስመለስ በሰላማዊ መንግድ፣ እኝ ጦርነትን አንሻም"

Post by DefendTheTruth » 03 May 2025, 13:34

"አሰብን ለማስመለስ በሰላማዊ መንግድ፣ እኝ ጦርነትን አንሻም"

ወረድ ብለን ደግሞ፣ "የቀይ ባሕር ጉዳይ ለእኛ የህልዉና ጉዳይ ነዉ"። ህልዉና የምርጫ ጉዳይ አይደለም፣ እስከ አማርኛዉ። እንደዉም ገፍቶበት፣ "እኛ ከተረብን ሕግ የምል ጉዳይ እንዴት ነዉ ማክበር የምንችለዉ"? ሕግ የምከበረዉ ህልዉናዬን ስያከብርልኝ ብቻ ነዉ። የዚህ አባባል መልዕክት ለኔ ግልፅ ነዉ።

የሻቢያ አካሄድ ደግሞ ስለቀይ ባሕር ማንሳት፣ "ቀይ መስመር ነዉ" የምል መርህ ላይ የተመሰረተ ነዉ።

ትልቁ እንቆቅልሽ አሁን፣ ማሰብ ለምችል ሰዉ፣ እነዚህን ሶስት ምልከታዎች እንዴት አድርጎ ማጣጠም ይቻላል የምለዉ ነዉ።

አዝናለሁ ይህን ትንቢያ ስገልፅ፣ ዳሩ ግን የጦርነት ጉዳይ አይቀሬ ሆኖዋል፣ ከመጀመሪያ ይታይ ነበር፣ ይሁን ብለን አይናችንን ማዞር ፈለግን እንጂ። የሰዉ ደም አላስፈላጊ በሆነ ጉዳይ ሁሉ ነዉ እንዲሁ በከንቱ የምፈሰዉ። ኢትዮ-ኢርት ጦርነት አይቀሬ ነዉ!



DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12264
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: "አሰብን ለማስመለስ በሰላማዊ መንግድ፣ እኝ ጦርነትን አንሻም"

Post by DefendTheTruth » 03 May 2025, 14:57

Fiyameta,

to be honest, I feel good about it if indeed Djibouti was to deny Ethiopia the use of her ports. That would have been the trigger of the long awaited task of restoring Ethiopia's undeniable tight to sea access.

This way or the other way your tantrums will face its end, you will be defeated.

There is no power on the planet that can deny Ethiopia the right to sea access! Swallow the bitter pill!


Post Reply