Page 1 of 1

Gurage majority in Central Region discriminated

Posted: 02 May 2025, 19:37
by Dama
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ አሁንም የጉራጌ ህዝብ ቁጥርና የቆዳ ስፋት የሚመጥን የአመራር ኮታ አልተሰጠንም ።

ጉራጌ ክልሉ ላይ በቂ የአመራር ኮታ የለውም አልተሰጠውም ።ያኔ ክልሉ ሲመሰረት ጉራጌ አካባቢ የነበረው ወከባ አንዳንድ ጉራጌ ጠል ለሆኑ አመራሮች እድል ፈጥሮላቸው ክልሉን እንደፈለጉ ሸነሸኑት። አሁንም ጉራጌ አሁን ካለው የርዕሰ መስተዳድር በተጨማሪ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪ ያስፈልገዋል ። የክላስተር አስተባባሪዎች
የዱራሜ ፦ኡስማን(ስልጤ)
የወራቤ ፦ አንተነህ(ከምባታ)
የወልቂጤ ፦ዶር መሀመድ(ሀላባ)
የቡታጅራን ፦ ስንታየሁ(ሀዲያ )
የሳጃ፦አቡቶ(ከምባታ)
የሀላባ፦ ..ሌላ ነው!
******

ጉራጌም በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪ ያስፈልገዋል ።

Re: Gurage majority in Central Region discriminated

Posted: 02 May 2025, 20:50
by ethiopianunity
Dama,

Weyane nesh bakesh tawekebesh. Your mission is to divide Gurages. You grew up in Gurage for this purpose

Re: Gurage majority in Central Region discriminated

Posted: 02 May 2025, 21:07
by Dama
ethiopianunity wrote:
02 May 2025, 20:50
Dama,

Weyane nesh bakesh tawekebesh. Your mission is to divide Gurages. You grew up in Gurage for this purpose
Think right. How difficult for you?