Gurage majority in Central Region discriminated
Posted: 02 May 2025, 19:37
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ አሁንም የጉራጌ ህዝብ ቁጥርና የቆዳ ስፋት የሚመጥን የአመራር ኮታ አልተሰጠንም ።
ጉራጌ ክልሉ ላይ በቂ የአመራር ኮታ የለውም አልተሰጠውም ።ያኔ ክልሉ ሲመሰረት ጉራጌ አካባቢ የነበረው ወከባ አንዳንድ ጉራጌ ጠል ለሆኑ አመራሮች እድል ፈጥሮላቸው ክልሉን እንደፈለጉ ሸነሸኑት። አሁንም ጉራጌ አሁን ካለው የርዕሰ መስተዳድር በተጨማሪ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪ ያስፈልገዋል ። የክላስተር አስተባባሪዎች
የዱራሜ ፦ኡስማን(ስልጤ)
የወራቤ ፦ አንተነህ(ከምባታ)
የወልቂጤ ፦ዶር መሀመድ(ሀላባ)
የቡታጅራን ፦ ስንታየሁ(ሀዲያ )
የሳጃ፦አቡቶ(ከምባታ)
የሀላባ፦ ..ሌላ ነው!
******
ጉራጌም በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪ ያስፈልገዋል ።
ጉራጌ ክልሉ ላይ በቂ የአመራር ኮታ የለውም አልተሰጠውም ።ያኔ ክልሉ ሲመሰረት ጉራጌ አካባቢ የነበረው ወከባ አንዳንድ ጉራጌ ጠል ለሆኑ አመራሮች እድል ፈጥሮላቸው ክልሉን እንደፈለጉ ሸነሸኑት። አሁንም ጉራጌ አሁን ካለው የርዕሰ መስተዳድር በተጨማሪ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪ ያስፈልገዋል ። የክላስተር አስተባባሪዎች
የዱራሜ ፦ኡስማን(ስልጤ)
የወራቤ ፦ አንተነህ(ከምባታ)
የወልቂጤ ፦ዶር መሀመድ(ሀላባ)
የቡታጅራን ፦ ስንታየሁ(ሀዲያ )
የሳጃ፦አቡቶ(ከምባታ)
የሀላባ፦ ..ሌላ ነው!
******
ጉራጌም በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪ ያስፈልገዋል ።