የማዕከላዊ ኢትዮጵያ አሁንም የጉራጌ ህዝብ ቁጥርና የቆዳ ስፋት የሚመጥን የአመራር ኮታ አልተሰጠንም ።
ጉራጌ ክልሉ ላይ በቂ የአመራር ኮታ የለውም አልተሰጠውም ።ያኔ ክልሉ ሲመሰረት ጉራጌ አካባቢ የነበረው ወከባ አንዳንድ ጉራጌ ጠል ለሆኑ አመራሮች እድል ፈጥሮላቸው ክልሉን እንደፈለጉ ሸነሸኑት። አሁንም ጉራጌ አሁን ካለው የርዕሰ መስተዳድር በተጨማሪ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪ ያስፈልገዋል ። የክላስተር አስተባባሪዎች
የዱራሜ ፦ኡስማን(ስልጤ)
የወራቤ ፦ አንተነህ(ከምባታ)
የወልቂጤ ፦ዶር መሀመድ(ሀላባ)
የቡታጅራን ፦ ስንታየሁ(ሀዲያ )
የሳጃ፦አቡቶ(ከምባታ)
የሀላባ፦ ..ሌላ ነው!
******
ጉራጌም በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክላስተር አስተባባሪ ያስፈልገዋል ።
-
- Member+
- Posts: 9960
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Re: Gurage majority in Central Region discriminated
Dama,
Weyane nesh bakesh tawekebesh. Your mission is to divide Gurages. You grew up in Gurage for this purpose
Weyane nesh bakesh tawekebesh. Your mission is to divide Gurages. You grew up in Gurage for this purpose
Re: Gurage majority in Central Region discriminated
Think right. How difficult for you?ethiopianunity wrote: ↑02 May 2025, 20:50Dama,
Weyane nesh bakesh tawekebesh. Your mission is to divide Gurages. You grew up in Gurage for this purpose