Page 1 of 1

በለን ነበር እኮ የምሰማን አጥታን እንጂ፣ አይደለም እንዴ?

Posted: 28 Apr 2025, 14:26
by DefendTheTruth
የወደ ፊቷን አለም የምገዛ ጠመንጃ ያነገበ ሳይሆን፣ እዉቀት ያነገበ ነዉ ብለን አልነበረም? እንዲህ ብለን ስለመከርን፣ የአማረ ጠል የምል ታርጋ አልለጠፈብንም? ልጆቹን ከዕዉቀት እያራቀ ነፃ አወጠሃለሁ የምል የጅል ጅላንጅል ምልከታ ነዉ። እዉነት ነፃነት የምትፈልግ ከሆነ ጠመንጃህን ወደ ማረሻ በመቀየር ወደ እርሻ አስገበዉ፣ ሳትዉል ሳታድር! SPEED! ብሎዋል እኮ ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ፣ አልሰማም ብለህ እንጂ። ቆይቶም ብሆን አብን አሁን ላይ ብንን ያለ ይመስላል። ብንን!

ጊዜ አቃጠልክ፣ ይህን ማካከስ ብዙ ይከብዳል!

Re: በለን ነበር እኮ የምሰማን አጥታን እንጂ፣ አይደለም እንዴ?

Posted: 28 Apr 2025, 14:31
by Odie
DefendTheTruth wrote:
28 Apr 2025, 14:26
የወደ ፊቷን አለም የምገዛ ጠመንጃ ያነገበ ሳይሆን፣ እዉቀት ያነገበ ነዉ ብለን አልነበረም? እንዲህ ብለን ስለመከርን፣ የአማረ ጠል የምል ታርጋ አልለጠፈብንም? ልጆቹን ከዕዉቀት እያራቀ ነፃ አወጠሃለሁ የምል የጅል ጅላንጅል ምልከታ ነዉ። እዉነት ነፃነት የምትፈልግ ከሆነ ጠመንጃህን ወደ ማረሻ በመቀየር ወደ እርሻ አስገበዉ፣ ሳትዉል ሳታድር! SPEED! ብሎዋል እኮ ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ፣ አልሰማም ብለህ እንጂ። ቆይቶም ብሆን አብን አሁን ላይ ብንን ያለ ይመስላል። ብንን!

ጊዜ አቃጠልክ፣ ይህን ማካከስ ብዙ ይከብዳል!


Re: በለን ነበር እኮ የምሰማን አጥታን እንጂ፣ አይደለም እንዴ?

Posted: 28 Apr 2025, 14:41
by Abere

ቀለጠ ሞላ የሰው ዘፈን እየቀማ ነው። ህዝባዊ ፋኖ ያበሰለውን ጉዳይ የእኔ ዜማ ነው ብሎት እርፍ። 4 ኪሎ የተቀመጠውን ነፍሰ ገዳይ ኦሮሙማ አብሮ ከሻዕብያ እና ኦነግ ጋር ለምን አይወቅስም። ትንሽ ህሌና የሚባል ያልፈጠረባቸው የአማራ ህዝብ ትግል በመንጠቅ ለአብይ ኦሮሙማ ማቋመያ መደገፊያ የድንጋይ ኮረት ሁኖ ለመሞላት ነው። እስኪ ቀለጠ ሞላ ይሁን አንድ አብን-ኦሮሙማ መሀል አዲስ አበባ አንገቱን ቀና አድርጎ መራመድ የሚችል ከሆነ ይናገር - ከተራ የሱሉልታ ወይም ኮልፌ ቄሮ ያነሰ መብት እኮ ነው ያለው። ግርድና ልማድ ሲሆን መገላገል ያስቸግራል።

DefendTheTruth wrote:
28 Apr 2025, 14:26
የወደ ፊቷን አለም የምገዛ ጠመንጃ ያነገበ ሳይሆን፣ እዉቀት ያነገበ ነዉ ብለን አልነበረም? እንዲህ ብለን ስለመከርን፣ የአማረ ጠል የምል ታርጋ አልለጠፈብንም? ልጆቹን ከዕዉቀት እያራቀ ነፃ አወጠሃለሁ የምል የጅል ጅላንጅል ምልከታ ነዉ። እዉነት ነፃነት የምትፈልግ ከሆነ ጠመንጃህን ወደ ማረሻ በመቀየር ወደ እርሻ አስገበዉ፣ ሳትዉል ሳታድር! SPEED! ብሎዋል እኮ ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ፣ አልሰማም ብለህ እንጂ። ቆይቶም ብሆን አብን አሁን ላይ ብንን ያለ ይመስላል። ብንን!

ጊዜ አቃጠልክ፣ ይህን ማካከስ ብዙ ይከብዳል!

Re: በለን ነበር እኮ የምሰማን አጥታን እንጂ፣ አይደለም እንዴ?

Posted: 28 Apr 2025, 15:12
by Fed_Up
Abere wrote:
28 Apr 2025, 14:41

Bla blah blah
ሰገጤው,
አማራ ነኝ እያልሽን ነው? ቅንዳሻም ባሪያ...."confused and convince” የተበላ የፋራ ጋላ ታክቲክሽ መሆኑ ነው:: የሆንክ አሮጌ አህያ