ጊዜ አቃጠልክ፣ ይህን ማካከስ ብዙ ይከብዳል!
-
- Senior Member
- Posts: 12261
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
በለን ነበር እኮ የምሰማን አጥታን እንጂ፣ አይደለም እንዴ?
የወደ ፊቷን አለም የምገዛ ጠመንጃ ያነገበ ሳይሆን፣ እዉቀት ያነገበ ነዉ ብለን አልነበረም? እንዲህ ብለን ስለመከርን፣ የአማረ ጠል የምል ታርጋ አልለጠፈብንም? ልጆቹን ከዕዉቀት እያራቀ ነፃ አወጠሃለሁ የምል የጅል ጅላንጅል ምልከታ ነዉ። እዉነት ነፃነት የምትፈልግ ከሆነ ጠመንጃህን ወደ ማረሻ በመቀየር ወደ እርሻ አስገበዉ፣ ሳትዉል ሳታድር! SPEED! ብሎዋል እኮ ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ፣ አልሰማም ብለህ እንጂ። ቆይቶም ብሆን አብን አሁን ላይ ብንን ያለ ይመስላል። ብንን!
ጊዜ አቃጠልክ፣ ይህን ማካከስ ብዙ ይከብዳል!
ጊዜ አቃጠልክ፣ ይህን ማካከስ ብዙ ይከብዳል!
Re: በለን ነበር እኮ የምሰማን አጥታን እንጂ፣ አይደለም እንዴ?
DefendTheTruth wrote: ↑28 Apr 2025, 14:26የወደ ፊቷን አለም የምገዛ ጠመንጃ ያነገበ ሳይሆን፣ እዉቀት ያነገበ ነዉ ብለን አልነበረም? እንዲህ ብለን ስለመከርን፣ የአማረ ጠል የምል ታርጋ አልለጠፈብንም? ልጆቹን ከዕዉቀት እያራቀ ነፃ አወጠሃለሁ የምል የጅል ጅላንጅል ምልከታ ነዉ። እዉነት ነፃነት የምትፈልግ ከሆነ ጠመንጃህን ወደ ማረሻ በመቀየር ወደ እርሻ አስገበዉ፣ ሳትዉል ሳታድር! SPEED! ብሎዋል እኮ ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ፣ አልሰማም ብለህ እንጂ። ቆይቶም ብሆን አብን አሁን ላይ ብንን ያለ ይመስላል። ብንን!
ጊዜ አቃጠልክ፣ ይህን ማካከስ ብዙ ይከብዳል!
Re: በለን ነበር እኮ የምሰማን አጥታን እንጂ፣ አይደለም እንዴ?
ቀለጠ ሞላ የሰው ዘፈን እየቀማ ነው። ህዝባዊ ፋኖ ያበሰለውን ጉዳይ የእኔ ዜማ ነው ብሎት እርፍ። 4 ኪሎ የተቀመጠውን ነፍሰ ገዳይ ኦሮሙማ አብሮ ከሻዕብያ እና ኦነግ ጋር ለምን አይወቅስም። ትንሽ ህሌና የሚባል ያልፈጠረባቸው የአማራ ህዝብ ትግል በመንጠቅ ለአብይ ኦሮሙማ ማቋመያ መደገፊያ የድንጋይ ኮረት ሁኖ ለመሞላት ነው። እስኪ ቀለጠ ሞላ ይሁን አንድ አብን-ኦሮሙማ መሀል አዲስ አበባ አንገቱን ቀና አድርጎ መራመድ የሚችል ከሆነ ይናገር - ከተራ የሱሉልታ ወይም ኮልፌ ቄሮ ያነሰ መብት እኮ ነው ያለው። ግርድና ልማድ ሲሆን መገላገል ያስቸግራል።
DefendTheTruth wrote: ↑28 Apr 2025, 14:26የወደ ፊቷን አለም የምገዛ ጠመንጃ ያነገበ ሳይሆን፣ እዉቀት ያነገበ ነዉ ብለን አልነበረም? እንዲህ ብለን ስለመከርን፣ የአማረ ጠል የምል ታርጋ አልለጠፈብንም? ልጆቹን ከዕዉቀት እያራቀ ነፃ አወጠሃለሁ የምል የጅል ጅላንጅል ምልከታ ነዉ። እዉነት ነፃነት የምትፈልግ ከሆነ ጠመንጃህን ወደ ማረሻ በመቀየር ወደ እርሻ አስገበዉ፣ ሳትዉል ሳታድር! SPEED! ብሎዋል እኮ ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ፣ አልሰማም ብለህ እንጂ። ቆይቶም ብሆን አብን አሁን ላይ ብንን ያለ ይመስላል። ብንን!
ጊዜ አቃጠልክ፣ ይህን ማካከስ ብዙ ይከብዳል!