Page 1 of 2
ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 27 Apr 2025, 13:42
by Selam/
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 27 Apr 2025, 14:18
by Axumezana
ኦሮምኛም!
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 27 Apr 2025, 14:20
by Selam/
ሽኮኮው
“ቋንቋ”
አይገባህም?
ድውይ!
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 27 Apr 2025, 14:41
by Axumezana
ስድብ ገሃነም እንደሚያስገባ ማን በነገረሽ!
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 27 Apr 2025, 19:39
by Selam/
ዕርጉም የሰው ሽኮኮን መስደብና መግረፍ ፍትሃዊ ነው።
ማቴዎስ ፩፪፥፫፩
ኃጢአትና ስድብ ሁሉ ለሰዎች ይሰረይላቸዋል፥ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስን ለሰደበ አይሰረይለትም።
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 00:12
by Axumezana
ማቴዎስ ወንጌል 5፥ 22
እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 07:58
by ethiopianunity
You mean like current Ethiopian rulers who want to avoid talking proudly in your language like China and Russia do? It is ok to speak in your own language nothing to be ashamed of for translation. The more you stop talking in your language in order to impress colonialists talking broken English, the more you signing off Geez and Amharic the original language of the world
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 08:16
by Selam/
ሽኮኮው
ዕርጉም ወያኔ ጠላት እንጂ የማንም ወንድም ልትሆን አትችልም። ከእሷ እርግማን እንድትላቀቅ ሱባዔ ግባ!
Axumezana wrote: ↑28 Apr 2025, 00:12
ማቴዎስ ወንጌል 5፥ 22
እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 08:19
by Axumezana
You cannot escape from the truth!
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 09:13
by ethiopianunity
Axumezana is hybrid like Ethoash! Her role is to bring Tplf back and unite with Olf, hahaha
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 12:59
by Selam/
ሽኮኮው
ዘመዴን እስር ቤት ውስጥ በቶርቸር ቀጥቅጣ የገደለች የዕርጉም ወያኔ ካድሬ ለእኔ ስለ ቅንጣት እውነት ሊያስተምረኝ አይችልም። ሸለምጥማጥ!
Axumezana wrote: ↑28 Apr 2025, 08:19
You cannot escape from the truth!
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 14:22
by Axumezana
የወለንጪቲ ልጅ በጌታችን እየሱስ ክርስቶስ አምነሽና ስድብሽን አቁመሽ ከገሃነም አምልጪ:
The truth is :
ማቴዎስ ወንጌል 5፥ 22
እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።
[/quote]
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 14:57
by Selam/
ሽኮኮው
የወለንጪቲ አንበሶች ወያኔን ገፍትሮ ወንዝ ውስጥ መድፈቅ ነው የምናውቀው።
የትኛው ማንፌስቶ ነው አረማዊ ወያኔ ‘ወንድም’ ነች የሚለው? ከይሶ!
Axumezana wrote: ↑28 Apr 2025, 14:22
የወለንጪቲ ልጅ በጌታችን እየሱስ ክርስቶስ አምነሽና ስድብሽን አቁመሽ ከገሃነም አምልጪ:
The truth is :
ማቴዎስ ወንጌል 5፥ 22
እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።
[/quote]
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 28 Apr 2025, 15:41
by Axumezana
ምክር ስሚ ከጨለማ ወደ ብርሃን ተሸጋገሪ! ወይን የወደቀው አርጅቶ ነው ራሱን እድሶ ሊገዛሽ ይመለሳል!
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 29 Apr 2025, 08:28
by Selam/
ሽኮኮው
ሰውን በቁሙ እንቀብረዋለን የምትል መርዛም ወያኔ፣ እኔ ፃድቅ ሰላምን ስለ ግብረገብነት ለማስተማር፣ እንደገና ተቀጥቅጠህ መፈጠር አለብህ።
Axumezana wrote: ↑26 May 2024, 00:50
Re: The Tigrayan spirit never rests until it buries Isaias alive!
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 29 Apr 2025, 15:54
by Axumezana
ተማሪዬ ለመሆን በምን እድልሽ? ስምና ወርቅ ጎጃም ሂደሽ ተማሪ!
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 29 Apr 2025, 18:39
by Selam/
ሽኮኮው
የት ሄጄ ልሳቅ ይሆን?
ቅኔ የዘረፍኩት ዋሸራ፤ አርበኝነት የወረስኩት ጎንደር፣ ፍቅር የተማርኩት ወሎ፣ መቻቻልን የለመድኩት ሸዋ።
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 29 Apr 2025, 21:35
by Axumezana
ሰላም ታዬች አሉ ትግራይ ሶሎዳ ላይ
ልትማር ጀግነት ከስድብ ልትለይ
ማቅራራት አቁማ እውነት ልትል እውነት
የAxumezana ደቀመዝሙር በኢትዮጵያዊነት
ትረጋጋ ከእንግዲህ አትሁን መሽረፈት
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 29 Apr 2025, 22:13
by Axumezana
ሰላም ታዬች አሉ ትግራይ ሶሎዳ ላይ
ልትማር ጀግነት ከስድብ ልትለይ
ማቅራራት አቁማ እውነት ልትል እውነት
የAxumezana ደቀመዝሙር በኢትዮጵያዊነት
ትረጋጋ ከእንግዲህ አትሁን መሽረፈት
አብሾ እንደጠጣ የስድብ ልክፍት
እብደቷን ስታቆም ሰላምና እረፍት
ባልም ይመለሳል መርዝዋን የተፋች እለት
Re: ቋንቋ ማወቅ ሀብት ነው፣ ላወቀበት ሰው!
Posted: 29 Apr 2025, 22:33
by Selam/
ግራ የተጋባው፣ ሽኮኮው ወያኔው
የመሽረፍት ባላንጣ፣ ዛሬ ደግሞ ሎሌው
ድንጋይ ቢሰለቸው፣ ወደብ አሻፈደው
ባለቤቱን ገድሎ፣ ለመቅበር አሰኘው
በቆሎ ቢያርበት፣ ሰሊጡ ታወሰው
ዓይኑም ደም ለበሰ፣ ሁመራ ናፈቀው
ዋሸራን ከፋሲል፣ ማናቆር አሰኘው
ምን ዓይነት ቁሬማ፣ የተረገመ ነው