Page 1 of 1

የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Posted: 27 Apr 2025, 09:37
by Selam/

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Posted: 28 Apr 2025, 03:54
by Meleket
በግል ጥረታቸው ዓለም ላይ ደምቀዉ የሚወጡ ዜጎች ክብር ይገባቸዋል

ትዕግስት አሰፋም ኣንዷ በመሆንሽ፡ እንኳን ደስ ኣለሽ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

አንጸባራቂ ድሎችሽ አሁንም አሁንም ቀጣይ ይሆኑ ዘንድም እንመኝልሻለን! በድልሽ እኛም ደስ ብሎናልና በርቺ!!!!

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Posted: 28 Apr 2025, 04:43
by Axumezana
" እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።"
አቦይ ፍቃዱ ባእሎም ይናኣዱ!

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Posted: 28 Apr 2025, 08:43
by Meleket
Axumezana wrote:
28 Apr 2025, 04:43
" እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።"
አቦይ ፍቃዱ ባእሎም ይናኣዱ!
አቦይ ፍቃዱ ባእሎም ይናኣዱ፡
ከምኡ እናገበሩ ነጋንንቲ ይሓርዱ።

ቢልና ግጥሚ ንስርሓላ እምበር እዛ ጥቅስኹም፡ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን።

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Posted: 28 Apr 2025, 15:05
by Selam/
ድሮም እኮ የሚያግባባችሁ የእናታችሁ ቋንቋ እያለ ለምን በሶስተኛ ቋንቋ ታወራላችሁ ብያለሁ።

አንድ የመናዊና አንድ የሳውዲ ዜጋ በHebrew ቋንቋ እንደማውራት በለው።

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Posted: 29 Apr 2025, 02:28
by Meleket
Selam/ wrote:
28 Apr 2025, 15:05
ድሮም እኮ የሚያግባባችሁ የእናታችሁ ቋንቋ እያለ ለምን በሶስተኛ ቋንቋ ታወራላችሁ ብያለሁ።

አንድ የመናዊና አንድ የሳውዲ ዜጋ በHebrew ቋንቋ እንደማውራት በለው።
ከዚያም ኣንድ የሁቱ ኢራናዊ ታጣቂ በዓረብኛ ምክረ ሃሳቡን እንደመግለጽ በለው!

ለማንኛዉም ወደ ርእሳችን

Meleket wrote:
28 Apr 2025, 03:54
በግል ጥረታቸው ዓለም ላይ ደምቀዉ የሚወጡ ዜጎች ክብር ይገባቸዋል

ትዕግስት አሰፋም ኣንዷ በመሆንሽ፡ እንኳን ደስ ኣለሽ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

አንጸባራቂ ድሎችሽ አሁንም አሁንም ቀጣይ ይሆኑ ዘንድም እንመኝልሻለን! በድልሽ እኛም ደስ ብሎናልና በርቺ!!!!

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Posted: 29 Apr 2025, 07:22
by Selam/
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ይኼ ሽኮኮ ጎረቤትህ እኮ የኢትዮጵያ የስራ ቋንቋ እንግሊዝኛ ይሁን፣ እኔንም በአማርኛ አትፃፍ እያለ ሲሞግት የነበር ሹል ነው።

ድሮ የምለውን አሁንም በድጋሚ እለዋለሁ፥ “ወንድማማቾች ስለሆናችሁ እኛን በመሃከል ሳታስገቡ በቀጥታ እርስ በራሳችሁ በእናታቸው ቋንቋ የልባችሁን ተጨዋወቱ”

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Posted: 29 Apr 2025, 08:54
by Meleket
በሰላማዊነት ዬሰለጠንሽው እታችን!

የመልካምነት ተምሳሌት በመሆንሽ፡ ምክርሽ ደርሶናል ተቀብለነዋልም። በርቺልን! ክፉም ኣይንካሽ! ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነ ኩራትና ትህትና ጭምር!