Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Meleket
Member
Posts: 4350
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Post by Meleket » 28 Apr 2025, 03:54

በግል ጥረታቸው ዓለም ላይ ደምቀዉ የሚወጡ ዜጎች ክብር ይገባቸዋል

ትዕግስት አሰፋም ኣንዷ በመሆንሽ፡ እንኳን ደስ ኣለሽ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

አንጸባራቂ ድሎችሽ አሁንም አሁንም ቀጣይ ይሆኑ ዘንድም እንመኝልሻለን! በድልሽ እኛም ደስ ብሎናልና በርቺ!!!!

Axumezana
Senior Member
Posts: 16974
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Post by Axumezana » 28 Apr 2025, 04:43

" እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።"
አቦይ ፍቃዱ ባእሎም ይናኣዱ!

Meleket
Member
Posts: 4350
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Post by Meleket » 28 Apr 2025, 08:43

Axumezana wrote:
28 Apr 2025, 04:43
" እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።"
አቦይ ፍቃዱ ባእሎም ይናኣዱ!
አቦይ ፍቃዱ ባእሎም ይናኣዱ፡
ከምኡ እናገበሩ ነጋንንቲ ይሓርዱ።

ቢልና ግጥሚ ንስርሓላ እምበር እዛ ጥቅስኹም፡ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን።

Selam/
Senior Member
Posts: 15033
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Post by Selam/ » 28 Apr 2025, 15:05

ድሮም እኮ የሚያግባባችሁ የእናታችሁ ቋንቋ እያለ ለምን በሶስተኛ ቋንቋ ታወራላችሁ ብያለሁ።

አንድ የመናዊና አንድ የሳውዲ ዜጋ በHebrew ቋንቋ እንደማውራት በለው።

Meleket
Member
Posts: 4350
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Post by Meleket » 29 Apr 2025, 02:28

Selam/ wrote:
28 Apr 2025, 15:05
ድሮም እኮ የሚያግባባችሁ የእናታችሁ ቋንቋ እያለ ለምን በሶስተኛ ቋንቋ ታወራላችሁ ብያለሁ።

አንድ የመናዊና አንድ የሳውዲ ዜጋ በHebrew ቋንቋ እንደማውራት በለው።
ከዚያም ኣንድ የሁቱ ኢራናዊ ታጣቂ በዓረብኛ ምክረ ሃሳቡን እንደመግለጽ በለው!

ለማንኛዉም ወደ ርእሳችን

Meleket wrote:
28 Apr 2025, 03:54
በግል ጥረታቸው ዓለም ላይ ደምቀዉ የሚወጡ ዜጎች ክብር ይገባቸዋል

ትዕግስት አሰፋም ኣንዷ በመሆንሽ፡ እንኳን ደስ ኣለሽ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

አንጸባራቂ ድሎችሽ አሁንም አሁንም ቀጣይ ይሆኑ ዘንድም እንመኝልሻለን! በድልሽ እኛም ደስ ብሎናልና በርቺ!!!!

Selam/
Senior Member
Posts: 15033
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Post by Selam/ » 29 Apr 2025, 07:22

በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ይኼ ሽኮኮ ጎረቤትህ እኮ የኢትዮጵያ የስራ ቋንቋ እንግሊዝኛ ይሁን፣ እኔንም በአማርኛ አትፃፍ እያለ ሲሞግት የነበር ሹል ነው።

ድሮ የምለውን አሁንም በድጋሚ እለዋለሁ፥ “ወንድማማቾች ስለሆናችሁ እኛን በመሃከል ሳታስገቡ በቀጥታ እርስ በራሳችሁ በእናታቸው ቋንቋ የልባችሁን ተጨዋወቱ”

Meleket
Member
Posts: 4350
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቷ ትዕግስት አሰፋ ለንደን ላይ ደገመችው

Post by Meleket » 29 Apr 2025, 08:54

በሰላማዊነት ዬሰለጠንሽው እታችን!

የመልካምነት ተምሳሌት በመሆንሽ፡ ምክርሽ ደርሶናል ተቀብለነዋልም። በርቺልን! ክፉም ኣይንካሽ! ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነ ኩራትና ትህትና ጭምር!

Post Reply