HERE IS ANOTHER GENIUS! ብሩክ ብርሃኑ 13 ዓመቱ ነው! ማየት ማመን ነው!!!
የዚህን ህጻን ልጅ ሌላውን ትተን የቋንቋ ችሎታው ብቻ ያስገርማል! እድሜና ትምህርት ላይ ያለንን አስተሳሰብ ሁሉ ይለውጣል ። ልጆች ትምሀር ቢያንስ ከ3 አመት መጀመር አለባቸው ። ልጆች በ12 አመት ኮሌጅ መግባት አለባቸው ።
Re: HERE IS ANOTHER GENIUS! ብሩክ ብርሃኑ 13 ዓመቱ ነው! ማየት ማመን ነው!!!
CROSS. CROSS. CROSS. CROSS. CROSS.CROSS.
Fanatic adults are plenty. Usually violent radicals. Intolerant. Discriminators. Alienators. The other versions of Siltes.
Fanatic adults are plenty. Usually violent radicals. Intolerant. Discriminators. Alienators. The other versions of Siltes.
Re: HERE IS ANOTHER GENIUS! ብሩክ ብርሃኑ 13 ዓመቱ ነው! ማየት ማመን ነው!!!
አወ ጥሩ ታዝበሀል Horus. ልጁ ከቴክኖሎጂ እውቀቱ ባሻገር የቋንቋ አጠቃቀሙ የሚያስደንቅ ነው። በ እንግሊዘኛ የተጠቀማቸውን ቃላቶች እንኳ በትክክል ትርጉማቸው ምን ማለት እንደሆነ ጠንቅቆ ያውቃል። “ግለተኝነት” የሚለውን ቃል ተጠቅሜበት የማውቅ አይመስለኝም። ከሱ ነው የሰማሁት። He is a genius ; no doubt about it.
Re: HERE IS ANOTHER GENIUS! ብሩክ ብርሃኑ 13 ዓመቱ ነው! ማየት ማመን ነው!!!
እንደ ምታውቀው ስለ ህጻናት ኮግኒቲቨ እድገት ድሮ እነ ጀን ፒያዤ የሰሩት ምርምር ያረጀ ይመስለኛል ። ስለ ሕጻናት ፐርሰናሊት ፎርሜሽን (መቀረጽ) ላይ ያለው የ6 እና 7 አመት ወሰን ያረጀ ይመስለኛል። ዛሬ በመላው አለም ሕጻናት እጅግ ትንሽ ሆነው አንጎላቸው ኮምፕሌክስ ጽንሰ ሃሳቦችን የመገንዘብ እና ፕሮሴስ የማድረግ ፣ ምክንያታዊ ህሳቤ (ሪዝኒግ) ችሎታቸው በጣም በትንሽነት ላይ እያሉ መግለጽ ጀምረዋል።
ዘመኑ በቴክኖሎጂና ሰው ሰራሽ ክህሎት እየመጠቀ ሄዶ እኛ ግን ስለ ትምህርትና ስልጠና ያለን ፍልስፍና ወደ ኋላ ቀርቷል ። እነዚህ ምጡቅ የምንላቸው ሕጻናት የቀድሞው የትምህርትና ስልጠናን ፓራዳይም እያፈረሱት ነው ። They are a wake up call for change in our understanding of infant cognition and cognitive development of children.
የ3 አመት ልጅ ቢያንስ 1ኛ ክፍል መጀመር ይኖርበታል! በ4 አመታቸው ኮድ የሚያደርጉ ህጻናት እየበዙ ነው ። ስለዚህ ማንኛውም ልጅ በ15 አመቱ ኮሌጅ የሚደርስ ከሆነ ዛሬ ምጡቅ የምንላቸው ከ11 እስከ 13 ባለው እድሜ ኮሌጅና ከዚያም በላይ የሚደርስ እድገት ይኖራቸዋል።