Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12190
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ሰዉ ነቅሎ፣ ዛፍ ተከለ

Post by DefendTheTruth » 22 Apr 2025, 14:23

ዋጋ የሌለዉ ከሆነ ለምን አይነቀልም ግን? እኔ መሪ ብሆን፣ መቶ የአበረ አይነቶችን አስነቅዬ አንድ ዛፍ በቦታዉ ላይ አስተክል ነበር፣ አንድ ዛፍ ከመቶ አበረዎች በላይ ጥቅም አለዉ ና።


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12190
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ሰዉ ነቅሎ፣ ዛፍ ተከለ

Post by DefendTheTruth » 23 Apr 2025, 05:34

አለም ይፍረደኝ፣ አሁን መቶዎችን አይደለም በሺዎች የአበረን አይነት ነቅሎ እንዲህ ያለ ከተማን መፍጥር አይመረጥም ብሎ!

አለም ፍረደኝ!


Post Reply