Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 14970
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

የአፋሕድ ውስጣዊ ትርምስ - መዋቅሩን ግንቦት 7 እና ባልደራስ ጠልፈውታል ይላሉ ታጋዬቹ

Post by Misraq » 21 Apr 2025, 23:39

.
.
.
ብርሃኑ ነጋ ባህርድር በ2018 ሲመጣ በተኩስ እሩምታ ያበረሩት ለት ፀቡ ግልፅ ሆነ። ከዛ በፊት ግንቦት 7 በውስጣዊ አሰራሩ ነበር ፀረ አማራ ደባ ይሰራ የነበረው። በዓብይ አህመድ ቁማር የተበላው ግንቦቴ ታድያ እስክንድር ድርጅቶች ውስጥ በገፍ ተሰግስጎ በመግባት ሁለት ስራዎች ላይ ተጠመደ

1 የአማራ ብሔርተኝነትን ማቀዝቀዝ ከተቻለም በዜጋ ፓለቲካ አዙሪት በድጋሚ ሃብቱን መቀራመት
2 ብርሃኑ ነጋን ያስከፋውን የጎጃም ፋኖ መበቀል።

Now, ይህ ሃይል በአፋሕድ ውስጥ ተቃውሞ ገጥሞታል። ጣና የተባለው ሚድያቸውም ተዘግቶ ሰንብቷል። አፋሕድ ውስጡን ከፀረ አማራ ግንቦቴ እና ባልደራሶች ማጥራት ከቻለ ትልቅ እመርታ ነው።