Page 1 of 1

2 ብርቅዬ ጉራጌ ምሁራን፡ አንዱ የታሪክ ሊቅ ሌላው ደራሲ!!!

Posted: 21 Apr 2025, 21:11
by Horus

Re: 2 ብርቅዬ ጉራጌ ምሁራን፡ አንዱ የታሪክ ሊቅ ሌላው ደራሲ!!!

Posted: 21 Apr 2025, 22:22
by Dama
You're showing improvements in your attitude to embracing Gurage, rather than being obsessed with your clan.
Shame on me if I ever replace Gurage with Chaha and bother the world about its superiority.
My identity is all of Gurage, not my clan.

Keep it this way!!

Re: 2 ብርቅዬ ጉራጌ ምሁራን፡ አንዱ የታሪክ ሊቅ ሌላው ደራሲ!!!

Posted: 22 Apr 2025, 00:22
by Horus
Dama wrote:
21 Apr 2025, 22:22
You're showing improvements in your attitude to embracing Gurage, rather than being obsessed with your clan.
Shame on me if I ever replace Gurage with Chaha and bother the world about its superiority.
My identity is all of Gurage, not my clan.

Keep it this way!!
አንተ ቱስ ቱስ መጤ እኔ እዚህ ፎረም ላይ ለ20 አመት መላ ጉራጌን አድቮኬት አድርጌያለሁ ። እንዳንተ ያለ ቶክሲክ መጥቶ ሕዝቤን መስደብ ሲጀምር መልስ የሰጠሁህ ። አሁንም ራስክን አርም እኔ ቱባው የምሩ ጉራጌ ነኝ ፣ ሳይነኩኝ አልነካም ። ባለጌ ሲነካኝ ግን ደግሜ ልንገርህ የምር እታገልሃለሁ። እናም ልንገርህ እኔ አዲስ አበባ ሆኜ ሶስት ከነገሩኝ ቤስት ጓደኞቼ አንዱ ሃያ አንዱ ምሁር ነበሩ ። እኛ አይደለም ችሃ ምሁር ክስታኔ መባባል ቀርቶ ቀልድ ሁሉ በአክሰንቶቻችን ቴፕ እየቀዳን እንቀልድ ነበር ። ስለዚህ እኔ በደስታ አንዱን ጉራጌ ጌታ ፣ እንደጋኝ እዣ ወዘተ እያልኩ የምጠራው ። አንተ ብቻ በብዙ ነገር ችግር ያለህ ሰው ነህ ። አንደኛ ጥላቻን ከሲስተምህ አስወጣ ፣ ሁለተኛ በራህ ኩራ በርሃ ተማመን ፣ ሌላውን አክብር ። እዚም እዛም በጥላቻ የሚናደፍ ኢሹ ያለው የበታችነት የሚሰማው ሰው ነው ተጠንቀቅ!


Re: 2 ብርቅዬ ጉራጌ ምሁራን፡ አንዱ የታሪክ ሊቅ ሌላው ደራሲ!!!

Posted: 22 Apr 2025, 00:29
by Horus

Re: 2 ብርቅዬ ጉራጌ ምሁራን፡ አንዱ የታሪክ ሊቅ ሌላው ደራሲ!!!

Posted: 22 Apr 2025, 07:32
by Dama
Horus wrote:
22 Apr 2025, 00:22
Dama wrote:
21 Apr 2025, 22:22
You're showing improvements in your attitude to embracing Gurage, rather than being obsessed with your clan.
Shame on me if I ever replace Gurage with Chaha and bother the world about its superiority.
My identity is all of Gurage, not my clan.

Keep it this way!!
አንተ ቱስ ቱስ መጤ እኔ እዚህ ፎረም ላይ ለ20 አመት መላ ጉራጌን አድቮኬት አድርጌያለሁ ። እንዳንተ ያለ ቶክሲክ መጥቶ ሕዝቤን መስደብ ሲጀምር መልስ የሰጠሁህ ። አሁንም ራስክን አርም እኔ ቱባው የምሩ ጉራጌ ነኝ ፣ ሳይነኩኝ አልነካም ። ባለጌ ሲነካኝ ግን ደግሜ ልንገርህ የምር እታገልሃለሁ። እናም ልንገርህ እኔ አዲስ አበባ ሆኜ ሶስት ከነገሩኝ ቤስት ጓደኞቼ አንዱ ሃያ አንዱ ምሁር ነበሩ ። እኛ አይደለም ችሃ ምሁር ክስታኔ መባባል ቀርቶ ቀልድ ሁሉ በአክሰንቶቻችን ቴፕ እየቀዳን እንቀልድ ነበር ። ስለዚህ እኔ በደስታ አንዱን ጉራጌ ጌታ ፣ እንደጋኝ እዣ ወዘተ እያልኩ የምጠራው ። አንተ ብቻ በብዙ ነገር ችግር ያለህ ሰው ነህ ። አንደኛ ጥላቻን ከሲስተምህ አስወጣ ፣ ሁለተኛ በራህ ኩራ በርሃ ተማመን ፣ ሌላውን አክብር ። እዚም እዛም በጥላቻ የሚናደፍ ኢሹ ያለው የበታችነት የሚሰማው ሰው ነው ተጠንቀቅ!

You told me your bad habits are old; they go back to your childhood days. I had Kistane friends, Welene friends, sadly never had a friend from Mesqan in the several years I lived in Addids, minus your kind of jokes on each other. Don't be too candid always.

Keep it up!
Gurage unite! Let's sacrifice a little of ourselves for it!