Page 1 of 1

የኤርትራው ክ/ሀገር ዘፋኝ አቦል ሰይድ ትግራይ ዘልቆ በመግባት ስለ ጎንደር ክ/ሀገር መሬት (ወልቃይት ጠገዴ) የቀላመደው የአማራ ፋኖን የሚያስቆጣ ነው። ይኸ ደግሞ ሌላኛው የሻዕብያ ቅንድቡ

Posted: 21 Apr 2025, 16:42
by Abere
የኤርትራው ክ/ሀገር ዘፋኝ አቦል ሰይድ ትግራይ ዘልቆ በመግባት ስለ ጎንደር ክ/ሀገር መሬት (ወልቃይት ጠገዴ) የቀላመደው የአማራ ፋኖን የሚያስቆጣ ነው። ይኸ ደግሞ ሌላኛው የሻዕብያ ቅንድቡ ነው። 50 ታግሎ 50 አመት ዜሮ :lol:
ለዚህ ነው አማራ ፋኖ ከሻዕብያ እና ወያኔ ዕቅፍ እንዳይገባ የምንወተውተው። አማራን በጦርነት የሚያሸንፈው የለም - በላሜ ቦራነት ግን እግር ከወርች አድርገው ያልቡታል። ለሆዳም በሬ ጭድ ዕዘዝለት እንድሉ አማራ ውስጥ ያለ ሆዳምነት ደግሞ ለእንደዚህ አይነት ውርደት ይዳርጋል። ዛሬ ኦሮሙማ አማራ ውስጥ የሚንከላወሰው በሆዳሞች እየተመራ ነው። እንደዚሁም የአቦል ቅንድቡን ወሬ ተቀብሎ የሚያጨበጭብ አማራም ላይጠፋ ይችላል። ማንኛቸውም (ሻዕብያ፤ወያኔ፤ኦነግ-ብልጽግና) የጋራ ጠላታችን የሚሉት አማራን ነው።




Re: የኤርትራው ክ/ሀገር ዘፋኝ አቦል ሰይድ ትግራይ ዘልቆ በመግባት ስለ ጎንደር ክ/ሀገር መሬት (ወልቃይት ጠገዴ) የቀላመደው የአማራ ፋኖን የሚያስቆጣ ነው። ይኸ ደግሞ ሌላኛው የሻዕብያ ቅ

Posted: 21 Apr 2025, 20:29
by Axumezana
ጠላት አታብዛ!

Re: የኤርትራው ክ/ሀገር ዘፋኝ አቦል ሰይድ ትግራይ ዘልቆ በመግባት ስለ ጎንደር ክ/ሀገር መሬት (ወልቃይት ጠገዴ) የቀላመደው የአማራ ፋኖን የሚያስቆጣ ነው። ይኸ ደግሞ ሌላኛው የሻዕብያ ቅ

Posted: 21 Apr 2025, 21:43
by Abere
ወያኔ፤ሻዕብያ እና ኦነግን ለማለት ፈልገህ ነው? እነኝህ እኮ አንድ ናቸው በአላማ ይሁን በተግባር። የኢትዮጵያ ጠላት ናቸው። ጠላትህን ለይተህ ማወቅ 70% ትግሉን እንደማሸነፍ ይቆጠራል። አማራ ላሜ ቦራ በመሆን ወዳጅ እና ጥላቱን ባለማወቁ ነው። ዳሩ ግን የእነዚህ ጠላትነት ግልጽ መስመር ከተሰመረ 34 አመታት ተቆጠሩ። አንደኛው ባለማኒፌስቶው የደዴቢቱ ወያኔ አፈር ድሜ ግጧል - በፋኖ ክንድ።
Axumezana wrote:
21 Apr 2025, 20:29
ጠላት አታብዛ!

Re: የኤርትራው ክ/ሀገር ዘፋኝ አቦል ሰይድ ትግራይ ዘልቆ በመግባት ስለ ጎንደር ክ/ሀገር መሬት (ወልቃይት ጠገዴ) የቀላመደው የአማራ ፋኖን የሚያስቆጣ ነው። ይኸ ደግሞ ሌላኛው የሻዕብያ ቅ

Posted: 21 Apr 2025, 21:47
by Axumezana
ፋኑዬ ብረትና ሸክላ እንደማይዋሃዱ አንድነት መፍጠር አይችልም። ትጥቁን ወደ ማረሻ ለውጦ ቤት የሚመለስበት ጊዜ ቅርብ ነው፤ አትልፋ!

Re: የኤርትራው ክ/ሀገር ዘፋኝ አቦል ሰይድ ትግራይ ዘልቆ በመግባት ስለ ጎንደር ክ/ሀገር መሬት (ወልቃይት ጠገዴ) የቀላመደው የአማራ ፋኖን የሚያስቆጣ ነው። ይኸ ደግሞ ሌላኛው የሻዕብያ ቅ

Posted: 21 Apr 2025, 22:11
by Fiyameta