Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 4258
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!

Post by Meleket » 21 Apr 2025, 05:17

ዓድዋ፣
ክትመጸኩም ዲያ ክትከድዋ!

ዓዲግራት፣
ከድኩማ’ዶ መጸት!

እንደጠረጠርነው ዓወል ስዒድ የተባለው “ኣንቂ” ወደ ትግራይ ኣቅንቸ፡ ብርሃነ የተባለ ትግራዋይ የሕወሓት ‘ታጋይ’ ጋር ተገናኝቻለው ሲል፡ እኛ በፋሲካ በኣል ኣማካኝነት “በጨለማ ያለ ህዝብ ብርሃን ኣዬ” የሚል የቅዱስ መጸሓፍ ቃል እየተነበበልን ነበር። ለማንኛውም ይህ ኣጥንት ቖጣሪ የነበረ ኣንቂ፡ በለቀቀው መልእኽት በ50፡23 ኛ ደቂቃ ላይ ሑመራን ወልቃይትን ጸለምትን “ክልል ትግራይ” ማለትም “Tigray region” ብሎ በቀይ ቀለም የተጣፈበት ካርታ በማሳዬት፡ እዉቅናዉን ለትግራይ ለመስጠትና ለመሸለም ሲውተረተር ኣይተነዋል። እነ ስታሊንን ሃይለንና ሌሎች የትግራይ ህዝብ ኣንቂዎችን ለማማለል መሆኑ ነው! “ኣዬ ቦተሊካ፡ የብረዚደንታችን ኣያት ያረፉባት ጐንደር ምን ትል ይሆን” ብለን አንሳለቅም። :mrgreen:

ለመሆኑ በፖለቲካዊ መፍትሔ ኣማካኝነት መፈታት የሚገባው የነሑመራ ወልቃይትና ጠለምትን መሬት ለትግራይ ክልል መስጠቱ ለምን ዓላማ ነው? ኣማሮችንና ፋኖን ባጠቃላይ ኣያሳዝንምን? ኣንለዉም፡ ምክንያቱም እኛን ይበልጥ የሚያሳስበን የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር በቅጡ ፊዚካል ዲማርኬሽን እንዲከናወንበት መወትወት እንጂ በጐረቤት ሃገር ለመቀላወጥ ዘው ብሎ መግባት ወይም በጐረቤት ሃገር ጉዳይ ዘው ብሎ መግባት ኣይደለምና! :mrgreen:

በነገራችን ላይ ይህ ብርሃነ የተባለ “ቦለቲከኛ” ትግራይ ካፈራቻቸው አራቱ ብርቱ ቦተሊከኞች ኣንዱ ሆኖ ማለትም፡ የዓረነው ገብሩ አስራት፡ የደምህቱ ሞላ አስገዶምመድሚዳይ ጋር የሚመደብ፡ ብርቱ “ቦለቲከኛ” መሆኑ ይታወቃል።
:mrgreen:

ወዲ ሓወቦና መቼም ለዚህ የትግሬ ቦለቲከኛ የመጀመርያው ጥያቄ፡ “ኤርትራና ኢትዮጵያ ድንበራቸውን እንዳያካልሉ፡ ጠቅላዪ ኣብይ የመከላከያ ሰራዊት ከባድ መሳሪያዎች ከደንበር ኣካባቢ እንዲርቅ ሲወስኑ፡ ሕወሓት እንቅፋት በመፍጠር፡ ሰሜን ዕዝንም በማጥቃት፡ ኣላስፈላጊ ጦርነት ዳግም እንዲከሰት ምክንያት ሆኗል?” ስለሚለው ኣባባል እይታህን ኣጋራን። “እነ ዋሾው ስዩም መስፍንና ኣባይ ጸሓዬ ድባቅ ሲመቱ የት ነበርክ?” ወዘተ የሚል ጥያቄዎች ይጠይቀዋል ብለን እንጠረጥራለን እኛ የነጎሚዳና የነ ኣባ ጥመሩ ኤርትራዉያን!።

ረሓብ ካለባችሁ ደግሞ ለናንተም ላማሮችም ለኦሮሞዎችም ለጦቢያዉያን ባጠቃላይ፡ በራችን ክፍት መሆኑን የሰፊዉ የኤርትራ ህዝብ መልእኽት ይድረስህ ብሎት ይሆናል ብለን እንጠረጥራለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

በኤርትራ የነጻነት ቀን አንድም ታዳሚ ሆኖ በኣካል ይገኝ ይሆናል ተብሎ የሚጠረጠረ “ብርሃነ”፡ የኤርትራን ህዝብ ይቅርታ ጠይቆ፡ የሄግን ብያኔን እንደሚያከብርም በይፋ ገልጦ፡ በኤርትራዉያን የሰማእታት ሓውልት ስር የኅሊና ጸሎት እንዲያደርግና እቅፍ ኣበባም እንዲያስቀምጥ ከወዲሁ እናሳስበዋለን፡ እኛ ባገርና በህዝብ ቀልድ የለም የምንለው፡ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።

Tog Wajale E.R.
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!

Post by Tog Wajale E.R. » 21 Apr 2025, 06:09

☆ People Like You Idiots Subhuman Creatures ☆!!
☆ That Creates Problems In Filthy Mama Ethiopia☆!!
☆ለኽባጥ፥ቖማል"ኣካለ'ጉዛይ' ዓጋመ" ኺድ፥ጥፋእ፥ሙሽሙሽ☆!!
☆ምሣኻ'ትኩም፥ከመይ፥ኢሉ፥እዩ፥ሠላም፥ዝርከብ☆!!
☆ ወልቓይትን፥ሑመራን፥ብታሪኽ፥ናይ፥ጎንደር፥ክልል፥እዩ ☆!!
☆ጉማማ፥ሙሽሙሽ፥ቖማል/ዓጋመ፥መንዩ፥ኽሰም'ዓካ☆!!
* ምሣኻትኩም፥"ኣካለ'ጉዘቶት/ዓጋመ፥ጨሪሱ፥ድቓስ፥የልቦን*!!

Meleket
Member
Posts: 4258
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!

Post by Meleket » 21 Apr 2025, 10:47

እንግዲህ ሑመራ ወልቃይት ጠገዴ የጎንደር ይሁን የትግራይ፡ የኢትዮጵያ መሆኑን ነው የምናዉቀው። ገለልተኛ ከመሆን ይልቅ፡ ካርታ ላይ ለኣንዱ ወገን ሸልመህ በማዳላት ቦለቲካዊ ምንዝርና ሲፈጸም በማጤናችን፡ ይህንን ተጠዪፈን ነው።

ህዝቡ ጤና ያላቸው “ቦለቲከኞች” ሲፈጠሩለት፡ ሰካራም ቦለቲከኖች የፈጠሩትን መሬት ላይ ያለውን ውዝግብ፡ በሰላምና በፍቅር ሊፈታዉ ይችላል፡ የሚል ነው ኣቋማችን! እርስ በእርስ ለዘመናት የተዋለደን ህዝብ፡ በግድ እዚህ ክልል ውስጥ ግባ ብሎ ማዋከብ ስህተት ይመስለናል። በፍቅርና በሰላም ደግሞ መፍትሄ የማይመጣበት አንዳችም ምክንያት ዬለም። እስቲ ራሱ የሰላሙ ኣለቃ፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ይርዳችሁ!

ከዚህ በተረፈ ወጠጤው Tog Wajale E.R. “ጽምዶ” እዬተባለ ነው። “ጽምዶ” ከማን ጋር? እንዴት? ለምን? የሚለ ጥያቄ ጠይቅ። ዓወል ስዒድ “ጽምዶ” ምስ ብርሃነ ዋጣ እያለ ነው። ብህይወቶምን ህይወት ብጾቶምን ብዙሕ ዋጋ ዝከፈሉ እኒ “ኣስፋዉ ኣብርሃን ኮ/ል ደመቐ ዘውዱን” ወዘተን እንታይ ይብሉ? ድምጺ ወልቀቶት ኪስማእ ኣለዎ። የወልቃይቴዎችን ድምጽም መስማት ተገቢ ነው!

ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ብቦለቲካዊ ጸገም ወልቃይት ጸገደን ጸለምትን ብመገዲ ሰላማዊ ቦለቲካዊ ፍታህ፡ ኪፍታህ ንመርጽ፡ መክንያቱ ሎሚ ቕልጽሙ ዝሓበጠ ዝመስሎ፡ ጽባሕ ኪነፍስ፤ ሎሚ ቅልጽም ዘይብሉ ዚመስል ድማ ጽባሕ ቕልጽሙ ዝሓበጥ ኪመስሎን ኬዕገርግርን ስለዚኽእል፡ ንብል በቲ ልሙድን ልሉዪን ኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን።


Tog Wajale E.R. wrote:
21 Apr 2025, 06:09
☆ People Like You Idiots Subhuman Creatures ☆!!
☆ That Creates Problems In Filthy Mama Ethiopia☆!!
☆ለኽባጥ፥ቖማል"ኣካለ'ጉዛይ' ዓጋመ" ኺድ፥ጥፋእ፥ሙሽሙሽ☆!!
☆ምኻ'ትኩም፥ከመይ፥ኢሉ፥እዩ፥ላም፥ዝርከብ☆!!
☆ ወልቓይትን፥ሑመራን፥ብታሪኽ፥ናይ፥ጎንደር፥ክልል፥እዩ ☆!!
☆ጉማማ፥ሙሽሙሽ፥ቖማል/ዓጋመ፥መንዩ፥ኽሰም'ዓካ☆!!
* ምኻትኩም፥"ኣካለ'ጉዘቶት/ዓጋመ፥ጨሪሱ፥ድቓስ፥የልቦን*!!


Meleket
Member
Posts: 4258
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!

Post by Meleket » 21 Apr 2025, 11:40

Meleket wrote:
21 Apr 2025, 05:17
ዓድዋ፣
ክትመጸኩም ዲያ ክትከድዋ!

ዓዲግራት፣
ከድኩማ’ዶ መጸት!

እንደጠረጠርነው ዓወል ስዒድ የተባለው “ኣንቂ” ወደ ትግራይ ኣቅንቸ፡ ብርሃነ የተባለ ትግራዋይ የሕወሓት ‘ታጋይ’ ጋር ተገናኝቻለው ሲል፡ እኛ በፋሲካ በኣል ኣማካኝነት “በጨለማ ያለ ህዝብ ብርሃን ኣዬ” የሚል የቅዱስ መጸሓፍ ቃል እየተነበበልን ነበር። ለማንኛውም ይህ ኣጥንት ቖጣሪ የነበረ ኣንቂ፡ በለቀቀው መልእኽት በ50፡23 ኛ ደቂቃ ላይ ሑመራን ወልቃይትን ጸለምትን “ክልል ትግራይ” ማለትም “Tigray region” ብሎ በቀይ ቀለም የተጣፈበት ካርታ በማሳዬት፡ እዉቅናዉን ለትግራይ ለመስጠትና ለመሸለም ሲውተረተር ኣይተነዋል። እነ ስታሊንን ሃይለንና ሌሎች የትግራይ ህዝብ ኣንቂዎችን ለማማለል መሆኑ ነው! “ኣዬ ቦተሊካ፡ የብረዚደንታችን ኣያት ያረፉባት ጐንደር ምን ትል ይሆን” ብለን አንሳለቅም። :mrgreen:

ለመሆኑ በፖለቲካዊ መፍትሔ ኣማካኝነት መፈታት የሚገባው የነሑመራ ወልቃይትና ጠለምትን መሬት ለትግራይ ክልል መስጠቱ ለምን ዓላማ ነው? ኣማሮችንና ፋኖን ባጠቃላይ ኣያሳዝንምን? ኣንለዉም፡ ምክንያቱም እኛን ይበልጥ የሚያሳስበን የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር በቅጡ ፊዚካል ዲማርኬሽን እንዲከናወንበት መወትወት እንጂ በጐረቤት ሃገር ለመቀላወጥ ዘው ብሎ መግባት ወይም በጐረቤት ሃገር ጉዳይ ዘው ብሎ መግባት ኣይደለምና! :mrgreen:

በነገራችን ላይ ይህ ብርሃነ የተባለ “ቦለቲከኛ” ትግራይ ካፈራቻቸው አራቱ ብርቱ ቦተሊከኞች ኣንዱ ሆኖ ማለትም፡ የዓረነው ገብሩ አስራት፡ የደምህቱ ሞላ አስገዶምመድሚዳይ ጋር የሚመደብ፡ ብርቱ “ቦለቲከኛ” መሆኑ ይታወቃል።
:mrgreen:

ወዲ ሓወቦና መቼም ለዚህ የትግሬ ቦለቲከኛ የመጀመርያው ጥያቄ፡ “ኤርትራና ኢትዮጵያ ድንበራቸውን እንዳያካልሉ፡ ጠቅላዪ ኣብይ የመከላከያ ሰራዊት ከባድ መሳሪያዎች ከደንበር ኣካባቢ እንዲርቅ ሲወስኑ፡ ሕወሓት እንቅፋት በመፍጠር፡ ሰሜን ዕዝንም በማጥቃት፡ ኣላስፈላጊ ጦርነት ዳግም እንዲከሰት ምክንያት ሆኗል?” ስለሚለው ኣባባል እይታህን ኣጋራን። “እነ ዋሾው ስዩም መስፍንና ኣባይ ጸሓዬ ድባቅ ሲመቱ የት ነበርክ?” ወዘተ የሚል ጥያቄዎች ይጠይቀዋል ብለን እንጠረጥራለን እኛ የነጎሚዳና የነ ኣባ ጥመሩ ኤርትራዉያን!።

ረሓብ ካለባችሁ ደግሞ ለናንተም ላማሮችም ለኦሮሞዎችም ለጦቢያዉያን ባጠቃላይ፡ በራችን ክፍት መሆኑን የሰፊዉ የኤርትራ ህዝብ መልእኽት ይድረስህ ብሎት ይሆናል ብለን እንጠረጥራለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

በኤርትራ የነጻነት ቀን አንድም ታዳሚ ሆኖ በኣካል ይገኝ ይሆናል ተብሎ የሚጠረጠረ “ብርሃነ”፡ የኤርትራን ህዝብ ይቅርታ ጠይቆ፡ የሄግን ብያኔን እንደሚያከብርም በይፋ ገልጦ፡ በኤርትራዉያን የሰማእታት ሓውልት ስር የኅሊና ጸሎት እንዲያደርግና እቅፍ ኣበባም እንዲያስቀምጥ ከወዲሁ እናሳስበዋለን፡ እኛ ባገርና በህዝብ ቀልድ የለም የምንለው፡ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።

Dama
Member
Posts: 3984
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!

Post by Dama » 21 Apr 2025, 12:33

Tog Wajale E.R. wrote:
21 Apr 2025, 06:09
☆ People Like You Idiots Subhuman Creatures ☆!!
☆ That Creates Problems In Filthy Mama Ethiopia☆!!
☆ለኽባጥ፥ቖማል"ኣካለ'ጉዛይ' ዓጋመ" ኺድ፥ጥፋእ፥ሙሽሙሽ☆!!
☆ምሣኻ'ትኩም፥ከመይ፥ኢሉ፥እዩ፥ሠላም፥ዝርከብ☆!!
☆ ወልቓይትን፥ሑመራን፥ብታሪኽ፥ናይ፥ጎንደር፥ክልል፥እዩ ☆!!
☆ጉማማ፥ሙሽሙሽ፥ቖማል/ዓጋመ፥መንዩ፥ኽሰም'ዓካ☆!!
* ምሣኻትኩም፥"ኣካለ'ጉዘቶት/ዓጋመ፥ጨሪሱ፥ድቓስ፥የልቦን*!!
We don't want them; yet they are here in Ethiopia, from Tigrey and Amara to Central Ethiopia. The Undesirables. Starving refugees. Ungrateful leeches.

Meleket
Member
Posts: 4258
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!

Post by Meleket » 22 Apr 2025, 11:12

ይህ ትግራይ ካፈራቻቸው 4 ጎምቱ ቦለቲከኞች አንዱ እንደሆነ የሚገለጸው፡ ብርሃነ የተባለ የቦለቲካ ኣዝማሪ፡ “ኣንቀጽ 39ን ተጠቅመን፡ የራሳችንን እድል እራሳችን እንወስናለን፡ ቢያንስ ቢያንስ ከዓዲ ግራት ጀምረን፡ ከኤርትራ ጋር ተቀላቅለን፡ “ዓባይ ትግራይ” የሚለው ትልማችን ባይሳካም “ዓባይ ኤርትራ” እንድትመሰርቱ፡ እንጠይቃለን” ብሎ እንዳያስቀን እዬሰጋን ነው! :mrgreen:

የኢትዮጵያ መንግስት፡ ዓለም ያወቀውን የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው፡ ያለ መግቢያ ፈቃድ ዘው ብለው ወደ ሃገሩ የሚገቡ ማንኛቸውንም ዜጎች፡ በተለይ ደግሞ ህጋዊ መንግስትን ለመገርሰስ ኣስበው ከ “ሽብርተኞች” ጋር ሲዶልቱ የተገኙ ሰዎችን፡ ኢንተርፖል ሊያሳድንና ሊያሳድድ ስለሚችል፡ የኛውን ኣጥንት ቆጣሪ ኣንቂ፡ ጥንቃቄ ቢያደርግ እንመክረዋለን። ከኣንዳርጋቸው ጥጌ ቢማር መልካም ነው ብለን አንሳልቅበትም፡ ምክያቱም ዛላምበሳ ድረስ ዘው ብሎ ገብቶ የጦቢያን መንግስት በማማት፡ ሰሜን እዝን በገፍ ከገደሉ ኣካላት ጋር ሲዶልት፡ የሚያሳይ ምስሉን ራሱ የኛው ኣጥንት ቆጣሪ ኣንቂና፡ ኤርትራዉያን ኣባቶችን ዘላፊ “ወዲ ሓወቦና” ያላንዳች ይሉኝታ ዘርግቷልና!

Meleket wrote:
21 Apr 2025, 11:40
Meleket wrote:
21 Apr 2025, 05:17
ዓድዋ፣
ክትመጸኩም ዲያ ክትከድዋ!

ዓዲግራት፣
ከድኩማ’ዶ መጸት!

እንደጠረጠርነው ዓወል ስዒድ የተባለው “ኣንቂ” ወደ ትግራይ ኣቅንቸ፡ ብርሃነ የተባለ ትግራዋይ የሕወሓት ‘ታጋይ’ ጋር ተገናኝቻለው ሲል፡ እኛ በፋሲካ በኣል ኣማካኝነት “በጨለማ ያለ ህዝብ ብርሃን ኣዬ” የሚል የቅዱስ መጸሓፍ ቃል እየተነበበልን ነበር። ለማንኛውም ይህ ኣጥንት ቖጣሪ የነበረ ኣንቂ፡ በለቀቀው መልእኽት በ50፡23 ኛ ደቂቃ ላይ ሑመራን ወልቃይትን ጸለምትን “ክልል ትግራይ” ማለትም “Tigray region” ብሎ በቀይ ቀለም የተጣፈበት ካርታ በማሳዬት፡ እዉቅናዉን ለትግራይ ለመስጠትና ለመሸለም ሲውተረተር ኣይተነዋል። እነ ስታሊንን ሃይለንና ሌሎች የትግራይ ህዝብ ኣንቂዎችን ለማማለል መሆኑ ነው! “ኣዬ ቦተሊካ፡ የብረዚደንታችን ኣያት ያረፉባት ጐንደር ምን ትል ይሆን” ብለን አንሳለቅም። :mrgreen:

ለመሆኑ በፖለቲካዊ መፍትሔ ኣማካኝነት መፈታት የሚገባው የነሑመራ ወልቃይትና ጠለምትን መሬት ለትግራይ ክልል መስጠቱ ለምን ዓላማ ነው? ኣማሮችንና ፋኖን ባጠቃላይ ኣያሳዝንምን? ኣንለዉም፡ ምክንያቱም እኛን ይበልጥ የሚያሳስበን የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር በቅጡ ፊዚካል ዲማርኬሽን እንዲከናወንበት መወትወት እንጂ በጐረቤት ሃገር ለመቀላወጥ ዘው ብሎ መግባት ወይም በጐረቤት ሃገር ጉዳይ ዘው ብሎ መግባት ኣይደለምና! :mrgreen:

በነገራችን ላይ ይህ ብርሃነ የተባለ “ቦለቲከኛ” ትግራይ ካፈራቻቸው አራቱ ብርቱ ቦተሊከኞች ኣንዱ ሆኖ ማለትም፡ የዓረነው ገብሩ አስራት፡ የደምህቱ ሞላ አስገዶምመድሚዳይ ጋር የሚመደብ፡ ብርቱ “ቦለቲከኛ” መሆኑ ይታወቃል።
:mrgreen:

ወዲ ሓወቦና መቼም ለዚህ የትግሬ ቦለቲከኛ የመጀመርያው ጥያቄ፡ “ኤርትራና ኢትዮጵያ ድንበራቸውን እንዳያካልሉ፡ ጠቅላዪ ኣብይ የመከላከያ ሰራዊት ከባድ መሳሪያዎች ከደንበር ኣካባቢ እንዲርቅ ሲወስኑ፡ ሕወሓት እንቅፋት በመፍጠር፡ ሰሜን ዕዝንም በማጥቃት፡ ኣላስፈላጊ ጦርነት ዳግም እንዲከሰት ምክንያት ሆኗል?” ስለሚለው ኣባባል እይታህን ኣጋራን። “እነ ዋሾው ስዩም መስፍንና ኣባይ ጸሓዬ ድባቅ ሲመቱ የት ነበርክ?” ወዘተ የሚል ጥያቄዎች ይጠይቀዋል ብለን እንጠረጥራለን እኛ የነጎሚዳና የነ ኣባ ጥመሩ ኤርትራዉያን!።

ረሓብ ካለባችሁ ደግሞ ለናንተም ላማሮችም ለኦሮሞዎችም ለጦቢያዉያን ባጠቃላይ፡ በራችን ክፍት መሆኑን የሰፊዉ የኤርትራ ህዝብ መልእኽት ይድረስህ ብሎት ይሆናል ብለን እንጠረጥራለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

በኤርትራ የነጻነት ቀን አንድም ታዳሚ ሆኖ በኣካል ይገኝ ይሆናል ተብሎ የሚጠረጠረ “ብርሃነ”፡ የኤርትራን ህዝብ ይቅርታ ጠይቆ፡ የሄግን ብያኔን እንደሚያከብርም በይፋ ገልጦ፡ በኤርትራዉያን የሰማእታት ሓውልት ስር የኅሊና ጸሎት እንዲያደርግና እቅፍ ኣበባም እንዲያስቀምጥ ከወዲሁ እናሳስበዋለን፡ እኛ ባገርና በህዝብ ቀልድ የለም የምንለው፡ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።


Meleket
Member
Posts: 4258
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!

Post by Meleket » 23 Apr 2025, 08:35

ዓለም ያወቀውና ጠሃይ ዬሞቀውን፡ በሽብርተኞች የተደረገውን የ9/11 ኣስነዋሪ ድርጊት፡ የኛዉ ኣጥንት ቆጣሪ ኣንቂ፡ በታጋዮች ወይም ተቓለስቲ የተደረገ የጀግንነት ስራ እንደሆነ ኣፉን ሞልቶ ሲናገር ተሰምቷል።

አሁን ደግሞ ከማእከላዊ መንግስት የመግቢያ ፈቃድ ባላገኘባት ሃገር ውስጥ፡ ዘዉ ብሎ በመግባት፡ መንግስት ለመገልበጥ ከዚህ በፊት ሽብርተኛ ተብሎ ከተፈረጀ ኣካል ጋር ሲዶልት የሚያሳይ ፍንጭ ዘርግቷል።

ታዲያ ይህ ኣጥንት ቆጣሪ ኣንቂ፡ ጥንቃቄ ካላደረገ፡ ‘በኢንተርፖል’ በኩል እንደ ዓለምዓቀፋዊ ወንጀለኛ ተቆጥሮ፡ ችግር ሳይደርስበት ኣይቀርምና፡ ካሁኑ ጠንቀቅ ካላለ፡ ጉድ ይሆናል። ያኔ ተራ ካድሪቷ ማለት ‘የፎቶሾፗ ንግሥት’ ሊያድኑት ኣይችሉም፡ ኮለኔል ታሪኹም እንዲሁ ምንም ሊፈይዱለት ኣይችሉም! ብለን ኣንሳለቅበትም። :mrgreen:

Meleket wrote:
22 Apr 2025, 11:12
ይህ ትግራይ ካፈራቻቸው 4 ጎምቱ ቦለቲከኞች አንዱ እንደሆነ የሚገለጸው፡ ብርሃነ የተባለ የቦለቲካ ኣዝማሪ፡ “ኣንቀጽ 39ን ተጠቅመን፡ የራሳችንን እድል እራሳችን እንወስናለን፡ ቢያንስ ቢያንስ ከዓዲ ግራት ጀምረን፡ ከኤርትራ ጋር ተቀላቅለን፡ “ዓባይ ትግራይ” የሚለው ትልማችን ባይሳካም “ዓባይ ኤርትራ” እንድትመሰርቱ፡ እንጠይቃለን” ብሎ እንዳያስቀን እዬሰጋን ነው! :mrgreen:

የኢትዮጵያ መንግስት፡ ዓለም ያወቀውን የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው፡ ያለ መግቢያ ፈቃድ ዘው ብለው ወደ ሃገሩ የሚገቡ ማንኛቸውንም ዜጎች፡ በተለይ ደግሞ ህጋዊ መንግስትን ለመገርሰስ ኣስበው ከ “ሽብርተኞች” ጋር ሲዶልቱ የተገኙ ሰዎችን፡ ኢንተርፖል ሊያሳድንና ሊያሳድድ ስለሚችል፡ የኛውን ኣጥንት ቆጣሪ ኣንቂ፡ ጥንቃቄ ቢያደርግ እንመክረዋለን። ከኣንዳርጋቸው ጥጌ ቢማር መልካም ነው ብለን አንሳልቅበትም፡ ምክያቱም ዛላምበሳ ድረስ ዘው ብሎ ገብቶ የጦቢያን መንግስት በማማት፡ ሰሜን እዝን በገፍ ከገደሉ ኣካላት ጋር ሲዶልት፡ የሚያሳይ ምስሉን ራሱ የኛው ኣጥንት ቆጣሪ ኣንቂና፡ ኤርትራዉያን ኣባቶችን ዘላፊ “ወዲ ሓወቦና” ያላንዳች ይሉኝታ ዘርግቷልና!

Meleket wrote:
21 Apr 2025, 11:40
Meleket wrote:
21 Apr 2025, 05:17
ዓድዋ፣
ክትመጸኩም ዲያ ክትከድዋ!

ዓዲግራት፣
ከድኩማ’ዶ መጸት!

እንደጠረጠርነው ዓወል ስዒድ የተባለው “ኣንቂ” ወደ ትግራይ ኣቅንቸ፡ ብርሃነ የተባለ ትግራዋይ የሕወሓት ‘ታጋይ’ ጋር ተገናኝቻለው ሲል፡ እኛ በፋሲካ በኣል ኣማካኝነት “በጨለማ ያለ ህዝብ ብርሃን ኣዬ” የሚል የቅዱስ መጸሓፍ ቃል እየተነበበልን ነበር። ለማንኛውም ይህ ኣጥንት ቖጣሪ የነበረ ኣንቂ፡ በለቀቀው መልእኽት በ50፡23 ኛ ደቂቃ ላይ ሑመራን ወልቃይትን ጸለምትን “ክልል ትግራይ” ማለትም “Tigray region” ብሎ በቀይ ቀለም የተጣፈበት ካርታ በማሳዬት፡ እዉቅናዉን ለትግራይ ለመስጠትና ለመሸለም ሲውተረተር ኣይተነዋል። እነ ስታሊንን ሃይለንና ሌሎች የትግራይ ህዝብ ኣንቂዎችን ለማማለል መሆኑ ነው! “ኣዬ ቦተሊካ፡ የብረዚደንታችን ኣያት ያረፉባት ጐንደር ምን ትል ይሆን” ብለን አንሳለቅም። :mrgreen:

ለመሆኑ በፖለቲካዊ መፍትሔ ኣማካኝነት መፈታት የሚገባው የነሑመራ ወልቃይትና ጠለምትን መሬት ለትግራይ ክልል መስጠቱ ለምን ዓላማ ነው? ኣማሮችንና ፋኖን ባጠቃላይ ኣያሳዝንምን? ኣንለዉም፡ ምክንያቱም እኛን ይበልጥ የሚያሳስበን የኤርትራና የኢትዮጵያ ድንበር በቅጡ ፊዚካል ዲማርኬሽን እንዲከናወንበት መወትወት እንጂ በጐረቤት ሃገር ለመቀላወጥ ዘው ብሎ መግባት ወይም በጐረቤት ሃገር ጉዳይ ዘው ብሎ መግባት ኣይደለምና! :mrgreen:

በነገራችን ላይ ይህ ብርሃነ የተባለ “ቦለቲከኛ” ትግራይ ካፈራቻቸው አራቱ ብርቱ ቦተሊከኞች ኣንዱ ሆኖ ማለትም፡ የዓረነው ገብሩ አስራት፡ የደምህቱ ሞላ አስገዶምመድሚዳይ ጋር የሚመደብ፡ ብርቱ “ቦለቲከኛ” መሆኑ ይታወቃል።
:mrgreen:

ወዲ ሓወቦና መቼም ለዚህ የትግሬ ቦለቲከኛ የመጀመርያው ጥያቄ፡ “ኤርትራና ኢትዮጵያ ድንበራቸውን እንዳያካልሉ፡ ጠቅላዪ ኣብይ የመከላከያ ሰራዊት ከባድ መሳሪያዎች ከደንበር ኣካባቢ እንዲርቅ ሲወስኑ፡ ሕወሓት እንቅፋት በመፍጠር፡ ሰሜን ዕዝንም በማጥቃት፡ ኣላስፈላጊ ጦርነት ዳግም እንዲከሰት ምክንያት ሆኗል?” ስለሚለው ኣባባል እይታህን ኣጋራን። “እነ ዋሾው ስዩም መስፍንና ኣባይ ጸሓዬ ድባቅ ሲመቱ የት ነበርክ?” ወዘተ የሚል ጥያቄዎች ይጠይቀዋል ብለን እንጠረጥራለን እኛ የነጎሚዳና የነ ኣባ ጥመሩ ኤርትራዉያን!።

ረሓብ ካለባችሁ ደግሞ ለናንተም ላማሮችም ለኦሮሞዎችም ለጦቢያዉያን ባጠቃላይ፡ በራችን ክፍት መሆኑን የሰፊዉ የኤርትራ ህዝብ መልእኽት ይድረስህ ብሎት ይሆናል ብለን እንጠረጥራለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

በኤርትራ የነጻነት ቀን አንድም ታዳሚ ሆኖ በኣካል ይገኝ ይሆናል ተብሎ የሚጠረጠረ “ብርሃነ”፡ የኤርትራን ህዝብ ይቅርታ ጠይቆ፡ የሄግን ብያኔን እንደሚያከብርም በይፋ ገልጦ፡ በኤርትራዉያን የሰማእታት ሓውልት ስር የኅሊና ጸሎት እንዲያደርግና እቅፍ ኣበባም እንዲያስቀምጥ ከወዲሁ እናሳስበዋለን፡ እኛ ባገርና በህዝብ ቀልድ የለም የምንለው፡ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።

Meleket
Member
Posts: 4258
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ታዋቂዉ ኤርትራዊ ‘ኣንቂ’፡ ዓወል ስዒድ “ሑመራ ወልቃይት ጠለምት” የትግራይ ኣካሎች መሆናቸዉን ጠቆመ!

Post by Meleket » Today, 11:21

የኛው ጅላንፎ 'ኣጥንት ቆጣሪ'ና ቀደምት ኣባቶችን ወራፊ ‘ማኅበረሰባዊ ኣንቂ’፡ “የቆጡን ሊያወርድ ሲሞክር የብብቱን እያንጠባጠበ እዬጣለ ነው!” እዬተባለ ነው! :mrgreen:

Post Reply