Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 13548
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

በቅድምያ ለአማራ ህዝብ መድኅን የአማራ ፋኖ ኃይል እንኳን ለብርሃነ ትንሳዔው አደረሳችሁ - በመቀጠል ለመላው ክርስቲያን መልካም ፋሲካ!

Post by Abere » 20 Apr 2025, 17:18

በቅድምያ ለአማራ ህዝብ መድኅን የአማራ ፋኖ ኃይል እንኳን ለብርሃነ ትንሳዔው አደረሳችሁ - በመቀጠል ለመላው ክርስቲያን መልካም ፋሲካ!

የአማራ ህዝብን ከህይወታችሁ በላይ አብልጣችሁ በመወደድ ግፈኛውን የኦሮሙማ መንጋ በዱር በገደል በማሳደድ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት የደረጋችሁት የሰማእትንተ ተጋድሎ በታሪክ ሲዘከር የሚኖር ነው። ህይወቱን ሰጥቶ የሌሎቹን ህይወት መታደግ የእውነተኛ ፍቅር መገለጫ ነው - ይህን የሚያደርግም የጀግና ጀግና ነው። ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ሞትን በሞቱ ድል ነስቶ በሞት ጥላ ስር ለሚኖር የሰው ልጅ ሁሉ የህይወት ብርሃን እንዳበራ፤ ያለምንም ጥርጥር ጀግናው የአማራ ፋኖ የድል ችቦ እንደሚያቀጣጥል እውነት ነው። የኦሮሙማውን በ 2ቀን አማራን አጸዳለሁ ዘመቻ በማክሸፍ ከ2 አመታት በላይ በእራሱ ጦርነት በእራሱ መሳሪያ አረንቋ አስገብታችሁታል። በወያኔ ላይ የተቀዳጃችሁት ድል በኦሮሙማ ላይ ይደገማል!

መልካም ፋሲካ!

Wedi
Member+
Posts: 8420
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: በቅድምያ ለአማራ ህዝብ መድኅን የአማራ ፋኖ ኃይል እንኳን ለብርሃነ ትንሳዔው አደረሳችሁ - በመቀጠል ለመላው ክርስቲያን መልካም ፋሲካ!

Post by Wedi » 20 Apr 2025, 18:55

Abere wrote:
20 Apr 2025, 17:18
በቅድምያ ለአማራ ህዝብ መድኅን የአማራ ፋኖ ኃይል እንኳን ለብርሃነ ትንሳዔው አደረሳችሁ - በመቀጠል ለመላው ክርስቲያን መልካም ፋሲካ!

የአማራ ህዝብን ከህይወታችሁ በላይ አብልጣችሁ በመወደድ ግፈኛውን የኦሮሙማ መንጋ በዱር በገደል በማሳደድ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት የደረጋችሁት የሰማእትንተ ተጋድሎ በታሪክ ሲዘከር የሚኖር ነው። ህይወቱን ሰጥቶ የሌሎቹን ህይወት መታደግ የእውነተኛ ፍቅር መገለጫ ነው - ይህን የሚያደርግም የጀግና ጀግና ነው። ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ሞትን በሞቱ ድል ነስቶ በሞት ጥላ ስር ለሚኖር የሰው ልጅ ሁሉ የህይወት ብርሃን እንዳበራ፤ ያለምንም ጥርጥር ጀግናው የአማራ ፋኖ የድል ችቦ እንደሚያቀጣጥል እውነት ነው። የኦሮሙማውን በ 2ቀን አማራን አጸዳለሁ ዘመቻ በማክሸፍ ከ2 አመታት በላይ በእራሱ ጦርነት በእራሱ መሳሪያ አረንቋ አስገብታችሁታል። በወያኔ ላይ የተቀዳጃችሁት ድል በኦሮሙማ ላይ ይደገማል!

መልካም ፋሲካ!

Union
Senior Member
Posts: 11190
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በቅድምያ ለአማራ ህዝብ መድኅን የአማራ ፋኖ ኃይል እንኳን ለብርሃነ ትንሳዔው አደረሳችሁ - በመቀጠል ለመላው ክርስቲያን መልካም ፋሲካ!

Post by Union » 21 Apr 2025, 00:38

አሜን!!!

መልካም ፋሲካ።


የአማራ ህዝብ ትግልን ለመደገፍ ኢትዮጵያዊ ብቻ ሳይሆን ሰው መሆንን ብቻ ነው የሚጠይቀው። ለመላው የአማራ ፋኖ ደጋፊ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ እንኳን አደረሳቹ።

እንኳን ለዚህ የድል ግዜ አደረሳቹ። እንኳን የጠላት ሴጣን oromuma tplf- አገው.ሸንጎ ሽንፈት እና መኮማሰስን ለማየት በቃቹ።

ገና ነው ድሉ።


Abere wrote:
20 Apr 2025, 17:18
በቅድምያ ለአማራ ህዝብ መድኅን የአማራ ፋኖ ኃይል እንኳን ለብርሃነ ትንሳዔው አደረሳችሁ - በመቀጠል ለመላው ክርስቲያን መልካም ፋሲካ!

የአማራ ህዝብን ከህይወታችሁ በላይ አብልጣችሁ በመወደድ ግፈኛውን የኦሮሙማ መንጋ በዱር በገደል በማሳደድ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት የደረጋችሁት የሰማእትንተ ተጋድሎ በታሪክ ሲዘከር የሚኖር ነው። ህይወቱን ሰጥቶ የሌሎቹን ህይወት መታደግ የእውነተኛ ፍቅር መገለጫ ነው - ይህን የሚያደርግም የጀግና ጀግና ነው። ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ሞትን በሞቱ ድል ነስቶ በሞት ጥላ ስር ለሚኖር የሰው ልጅ ሁሉ የህይወት ብርሃን እንዳበራ፤ ያለምንም ጥርጥር ጀግናው የአማራ ፋኖ የድል ችቦ እንደሚያቀጣጥል እውነት ነው። የኦሮሙማውን በ 2ቀን አማራን አጸዳለሁ ዘመቻ በማክሸፍ ከ2 አመታት በላይ በእራሱ ጦርነት በእራሱ መሳሪያ አረንቋ አስገብታችሁታል። በወያኔ ላይ የተቀዳጃችሁት ድል በኦሮሙማ ላይ ይደገማል!

መልካም ፋሲካ!

Post Reply