Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 16687
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

ጉሮ ወሸባ ፋኑዬ ትጥቅ ፈትቶ ቤቱ ሲገባ!

Post by Axumezana » 20 Apr 2025, 14:41

ፋኑዬ ሲናፍቅ ወንበር አራት ኪሎ
ንፋሱ ነፈሰ የሰላም ዝናብ አዝሎ
ኢትዮጵያ ስትወጣ የከፉታ ተራራ
ፋኑዬ ትጥቅ ፈትቶ ገባ በየተራ
አገር ስላም ሆነ ደስታ ብልፅግና
አሰብ ይገባናል አዶሊስም ኬኛ


[/quote]

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12190
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ጉሮ ወሸባ ፋኑዬ ትጥቅ ፈትቶ ቤቱ ሲገባ!

Post by DefendTheTruth » 20 Apr 2025, 16:02

አልቅሶ አስለቅሶ፣ አገር አስዘርፎ
ምንም ይዞ አልገባም፣ በስራዉ አትርፎ፣
እንዲሁ በከንቱ ባዶ እጅ ተመለሰ ተወራንጭፎ
በታሪክ እንደዚህ አይነት ፍጡር ተልከፍክፎ፣
በድሮን ታጨደ፣ በኮማንዶ፣ ተርበድብዶ፣ ተሰልፎ
ዘመቻ አንድነት ብሎም ትንሽ እንደ ልማዱ ፎልሎ፣ ፎልሎ
በዳገት በቁልቁለት፣ ከሁሉም ተመንጥሮ፣ ጉድ ሆኖዋል የፋኖ ዉሎ።

Post Reply