መልካም ሣዑር (ሹር) ቅዳሜ እና ትንሳኤ ይሁንልን!
ዛሬ ቀዳም ሥዑር (ሥርዝ ቀዳም ሰንበት) ነው!
በተለምዶ ቅዳሜ የሚባለው ትክክለኛ ሥሙ ቀዳም ሰንበት ይባላል ፣ የኦሪት ሰንበት ነው ። ቀዳም ሰንበት ቀዳሚ ሰንበት ማለት ነው። ዛሬ ሥርዝ ቅዳሜ የተባለው ስለሚጾምበት ነው ። ከዛሬ ሌላ በቅዳሜም ሆነ እሁድ ስለ ማይጾም ነው ። የአማርኛ ተናጋሪዎች እሁድ የሚሉት የጉራጌ ኦርቶዶክሶች ዑር ሰንበት ይሉታል። ዑር የተለምዶ ትርጉሙ ዋና (አቢይ) ማለት ሲሆን ጥንታዊ ትርጉምና ሥረ ቃሉ ብርሃን ማለት ነው ። ለምሳሌ ዑራኤል ወይም የብርሃን አምላክ እንደ ምንለው ማለት ነው ።
መልካም ሣዑር (ሹር) ቅዳሜ እና ትንሳኤ ይሁንልን!
መልካም ሣዑር (ሹር) ቅዳሜ እና ትንሳኤ ይሁንልን!