ዛሬ ከብርቱካን ጉዳይ ቦኋላ ትልቁ የእጅ ከፍንጅ መያዝ ተከሰተ፣ አበረ የምለዉ ጠፈዉ። ስያስመስል የኖረዉ ደግሞ ሻቢያ ጠል መስሎ ነበር፣ በአኳያዉም ደግሞ ከማንም የበለጠ ጀግነዉ እስክንድር ነጋ የምባል አንድ ጉጣት ነዉ፤ ምንም ሰርቶ ወይም አበርክቶ የማያዉቅ ዋጋ ብስ። እስክንድር ማለት የሰዉ ልጅ ከንቱ ማለት ነዉ። እድሜዉን ሙሉ ስያወራ ና ለስልጣን ስቋምጥ ነዉ የኖረዉ። አጭቤ ነዉ። በሁሉም ረገድ ሞክሮ ሞክሮ ስያቅተዉ ወደ ጫካ አቀነ ና ነፃ አዉጪ ነኝ አለን፣ እነ አበር እሱን የምያክል ጀግና በኢትዮጵያ ተወልዶ አያዉቅም አሉን፣ አይናቸዉን በጨዉ ታጥቦ፣ ፍጥጥ ብሎም ካዱን፣ አሞኙን። መነሻችን አማረ፣ መድረሻችን ኢትዮጵያ በምል ከንቱ አባባል ልያሞኘን ሞከረ፣ አበረ ና መሰሎቹ ደግሞ፣ ከሱ በላይ ጀግና የለም አሉን።
ዛሬ ግን እግዚያብሔር አጋለጣቸዉ፣ ወደ እዉነተኛዉ ቤቱ ከተት ብሎ ስገባ እጅ ከፍንጅ ተያዘ። ሻቢያ ስር ወድቆ ጌታዬ ወይ ኮማንዶ ና ሜከናይዝድ አስለጥኑልን ና ይህን ጎልደን እድል ይጠቀሙ ብሎ የኢትዮጵያ ስትራቴጅክ ጠላት በር አንኳከ። አበረም አበደ ና፣ የምለዉን ና የምይዘዉን አጣ!
አታለህ ሞተሃል በሉት። እግዚያብሔር አጋልጦዋችዋል፣ ለማታለል ሞክራችዉ ነበር። ታጋልጣችዋል!
አበረ፣ ህዱ ና መነሻችን አማረ፣ መድረሻችን ኤርትሪያ በሉ፣ ከአሁን ቦኋላ በዚህ ረገድ እኛን መጭበርበር አትችሉም!