የዱራሜ ከተማ (ከምባታ) ኮሪደር! 7 መሃል ኢትዮጵያ ክልል ከተሞች ኮሪደር ላይ ናቸው!
Posted: 12 Apr 2025, 01:03
የከምባታ ሕዝብ በቃላቻው ጽኑ የምናከብራቸው ሕዝብ ናቸው! ጽዱ ዱራሜ ከተማ ይመቻችሁ እንላለን!
የክልሉ ከተሞች ኮሪደር ፕላን
ወልቂጤ (ምዕራብ ጉራጌ) 25 ኪሜ
ቡታጀራ (ምስራቅ ጉራጌ 25 ኪሜ
ወራቤ (ስልጤ) 25 ኪሜ
ዱራሜ (ከምባታ) 25 ኪሜ
ሆሳዕና (ሃዲያ) 35 ኪሜ
ሃላባ (ሃላባ ቁሊቶ) 20 ኪሜ
ሳጃ (የም) 10 ኪሜ
እነዚህ ከተሞች ኮሪደር ሲያምርባቸው ሌሎቹ አነስ ያሉት ደሞ በራሳቸው ጥረት የየራሳቸውን ኮሪደር ያሞቃሉ ማለት ነው ። ለምሳሌ ቡዬና ኬላ ሕዝቡ እራሱ ኮሪደር ይሰራል። በምራብ ጉራጌም ከተሞች ፉክክር እንደ ሚጀምሩ አያጠራጥርም ! በቃ እድገት ማለት ይህ ነው! ከተማ ሚያቀና ራሱ ሕዝቡ ነው!
የክልሉ ከተሞች ኮሪደር ፕላን
ወልቂጤ (ምዕራብ ጉራጌ) 25 ኪሜ
ቡታጀራ (ምስራቅ ጉራጌ 25 ኪሜ
ወራቤ (ስልጤ) 25 ኪሜ
ዱራሜ (ከምባታ) 25 ኪሜ
ሆሳዕና (ሃዲያ) 35 ኪሜ
ሃላባ (ሃላባ ቁሊቶ) 20 ኪሜ
ሳጃ (የም) 10 ኪሜ
እነዚህ ከተሞች ኮሪደር ሲያምርባቸው ሌሎቹ አነስ ያሉት ደሞ በራሳቸው ጥረት የየራሳቸውን ኮሪደር ያሞቃሉ ማለት ነው ። ለምሳሌ ቡዬና ኬላ ሕዝቡ እራሱ ኮሪደር ይሰራል። በምራብ ጉራጌም ከተሞች ፉክክር እንደ ሚጀምሩ አያጠራጥርም ! በቃ እድገት ማለት ይህ ነው! ከተማ ሚያቀና ራሱ ሕዝቡ ነው!