Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 35168
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የዱራሜ ከተማ (ከምባታ) ኮሪደር! 7 መሃል ኢትዮጵያ ክልል ከተሞች ኮሪደር ላይ ናቸው!

Post by Horus » 12 Apr 2025, 01:03

የከምባታ ሕዝብ በቃላቻው ጽኑ የምናከብራቸው ሕዝብ ናቸው! ጽዱ ዱራሜ ከተማ ይመቻችሁ እንላለን!
የክልሉ ከተሞች ኮሪደር ፕላን
ወልቂጤ (ምዕራብ ጉራጌ) 25 ኪሜ
ቡታጀራ (ምስራቅ ጉራጌ 25 ኪሜ
ወራቤ (ስልጤ) 25 ኪሜ
ዱራሜ (ከምባታ) 25 ኪሜ
ሆሳዕና (ሃዲያ) 35 ኪሜ
ሃላባ (ሃላባ ቁሊቶ) 20 ኪሜ
ሳጃ (የም) 10 ኪሜ

እነዚህ ከተሞች ኮሪደር ሲያምርባቸው ሌሎቹ አነስ ያሉት ደሞ በራሳቸው ጥረት የየራሳቸውን ኮሪደር ያሞቃሉ ማለት ነው ። ለምሳሌ ቡዬና ኬላ ሕዝቡ እራሱ ኮሪደር ይሰራል። በምራብ ጉራጌም ከተሞች ፉክክር እንደ ሚጀምሩ አያጠራጥርም ! በቃ እድገት ማለት ይህ ነው! ከተማ ሚያቀና ራሱ ሕዝቡ ነው!


Last edited by Horus on 12 Apr 2025, 01:47, edited 1 time in total.



Horus
Senior Member+
Posts: 35168
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዱራሜ ከተማ (ከምባታ) ኮሪደር! 7 መሃል ኢትዮጵያ ክልል ከተሞች ኮሪደር ላይ ናቸው!

Post by Horus » 12 Apr 2025, 02:00

የሞች ግራኝ መሃመድን በጽኑ የተዋጉ ሕዝብ ናቸው!


Odie
Member
Posts: 3367
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የዱራሜ ከተማ (ከምባታ) ኮሪደር! 7 መሃል ኢትዮጵያ ክልል ከተሞች ኮሪደር ላይ ናቸው!

Post by Odie » 12 Apr 2025, 05:27

አይ ሆረስ!
የዘመዶችህ ኮሪደር ወይም የጉራጌ ኮሪደር ሲሰራ ሳትነግረን እንዳትረሳ:: ስለከምባታና ሽፋፋዋ "ዘውዲቱ" ዘር እያጠፋች ዘር እየመረጠች የምትስራውን የአዲስ አበባ ኮሪደር ስትቆጥር!
መለስ ዜናዊ ጉራጌ ራሱን እንዳያለማ ማህበሩን ነው ያፈረስበት::ጋላም የጉራጊኛ ቋንቋ በራሱ ጣቢያና ክልል እንዳይነገር ነው የጉራጊኛ ዜና ኦቢኤን ላይ ስቅሎ ወልቂጤ የቀረውን ገዳ ጀመርኩ ብሎ ያሾፈው:: አንተ አውቃለሁ እያልክ ይህ የማይረባ ተራ ዩ ትዩዪበር የማይለጥፈውን ስትለጥፍ ትዝብት ውስጥ ወድቀሃል::

Post Reply