የብአዴን ምንደኛ ቡድን አብሮት ባይቆም ኖሮ፣ ይኼን ጊዜ ተረት ሆኖ ይቀር የነበረው ዘረ-ፈጅ አገዛዝ፣ ዛሬም አማራውን ካልተመረኮዝኩ አለቀልኝ እያለ ነው፣፣
-
- Member
- Posts: 4339
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
በ አስር ሺህ የሚቆጠረውን የ አማራ ልዪ ሃይል ያፈረሰው ኦህዴድ፣ ዛሬ ላይ በ ሚሊየን የሚቆጠር የ አማራ ልዪ ሃይል ለማሰልጠን እና ማስታጠቅ ተገዷል! ላይቀርልሸ እታሯሩጪኝ አሉ፣)
የ አማራን ህዝብ አይደለም መሳሪያውን ፣ ሱሪውን አስፈታለሁ ብሎ፣ ወደ ህዝብ በጅምላ ፍጅት የገባው የ ኦህዴድ ኦሮሙማ አገዛዝ፣ እነሆ ከሁለት አመታት የፋኖ ጠንካራ ምት በሁዋላ፣) አማራው ካላዳነኝ አለቀልኝ በሚል ፣ ሌላ በሚሊየን የሚቆጠር የ አማራ ልዪ ሃይል እያሰለጠነ ይገኛል፣፣
የብአዴን ምንደኛ ቡድን አብሮት ባይቆም ኖሮ፣ ይኼን ጊዜ ተረት ሆኖ ይቀር የነበረው ዘረ-ፈጅ አገዛዝ፣ ዛሬም አማራውን ካልተመረኮዝኩ አለቀልኝ እያለ ነው፣፣
ግድ የለም አሰልጥነው ! ብቻ፣ የማታ ማታ የሚሆነውን እናያለን!! የ አንድ ብሄር የበላይነትን የተቀበሉቱ ሲያደገድጉ ቢውሉም፣ ነፍጠኛው ግን በቃኝ ብሏል!! በ እኩልነት ትኖራለህ አለያም—-
የብአዴን ምንደኛ ቡድን አብሮት ባይቆም ኖሮ፣ ይኼን ጊዜ ተረት ሆኖ ይቀር የነበረው ዘረ-ፈጅ አገዛዝ፣ ዛሬም አማራውን ካልተመረኮዝኩ አለቀልኝ እያለ ነው፣፣