Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12130
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ወይ አብዪ አህመድ፣ ከተማዉን አይናችን እያየ ቀማን እኮ

Post by DefendTheTruth » 11 Apr 2025, 10:28

ወይ አብዪ አህመድ፣ ከተማዉን አይናችን እያየ ቀማን እኮ።

የራሳችን ነዉ ስንል ከርመን፣ አሁን ቦታዉ ዬት እንደሆነ እንኳ መገንዘብ የማንችልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል። እኛ ወደ ኋላ ከተማዋ ወደ ፊት፣ ዬትም አንገናኝም፣ ተለያይተን ቀረን!


Odie
Member
Posts: 3368
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ወይ አብዪ አህመድ፣ ከተማዉን አይናችን እያየ ቀማን እኮ

Post by Odie » 11 Apr 2025, 10:30

DefendTheTruth wrote:
11 Apr 2025, 10:28
ወይ አብዪ አህመድ፣ ከተማዉን አይናችን እያየ ቀማን እኮ።

የራሳችን ነዉ ስንል ከርመን፣ አሁን ቦታዉ ዬት እንደሆነ እንኳ መገንዘብ የማንችልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል። እኛ ወደ ኋላ ከተማዋ ወደ ፊት፣ ዬትም አንገናኝም፣ ተለያይተን ቀረን!



Post Reply