Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12865
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ወይ ጉድ ! የቀድሞው የኦነግ ሸኔ አባል የአሁኑ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ጽ/ቤት ይሄንን ይመስላል

Post by Thomas H » 10 Apr 2025, 09:29

አንዴ ጫካ ስለለመደ ጽ/ቤቱንም ጫካ አስመሰለው
እንግሊዝ የጉምሩክ ኮሚሽንን የሪፎርም ስራዎችን እንደምትደግፍ ገለጸች
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 2/2017(ኢዜአ):- እንግሊዝ የጉምሩክ ኮሚሽን አሰራር ማዘመንን ጨምሮ ሌሎች የሪፎርም ስራዎችን እንደምትደግፍ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ ምክትል ሚሲዮን መሪ ሉክ ቡሎክ ገለጹ።
የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ ምክትል ሚሲዮን መሪ ሉክ ቡሎክን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።


Source: https://www.facebook.com/ethiopianewsagency