ቱስ ቱስ ካድሬዎች - የኢትዮጵያ ሕዝብ በቀን 3 ጊዜ መብላት የሚጀምረው መቼ ነው
Posted: 06 Apr 2025, 09:09
ዕርጉሙ ዜናዊ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአስር ዓመት ውስጥ በቀን 3 ጊዜ መብላት ይጀምራል ብሎ ምራቃችንን ካስዋጠን በኋላ፣ ወደ ገሃነም ተሸመለለ። ጉጥ የፒፒ ካድሬዎች ደግሞ በተራቸው ኮሪዶርና የማሽላ ዛላ ቁልልጮ እያሳዩ ሊያሞኙን ይሞክራሉ።
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/