Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Member+
Posts: 9638
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: "Mekele's wig on sale in Addis Ababa

Post by Digital Weyane » 04 Apr 2025, 17:30

በድህነት በረሃብ በሰላም እጦትና በኑሮ ውድነት እየተሰቃዩ የሚገኙ የትግራይ እህቶቻችን ነፍሳቸውን ለማቆየት ሲሉ ፀጉራቸውንና ገላቸውን እስከ መሸጥ ደርሰዋል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry:

Abaymado
Member
Posts: 4456
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: "Mekele's wig on sale in Addis Ababa

Post by Abaymado » 05 Apr 2025, 07:25

አኔን ግራ የገባኝ የትኛውን ዞማ ፀጉራቸውን ሊሸጡ ነው? ወይስ ዊጋቸውን ነው?

Post Reply