Page 1 of 1

በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሳንባ የሚተነፍስ የአቢይ አህመድ መርስኔሪ ጦር ትግራይን ለመውጋት እየተዘጋጀ ነው

Posted: 28 Mar 2025, 01:19
by Fiyameta
:shock: :shock: :shock: :shock:


Re: በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሳንባ የሚተነፍስ የአቢይ አህመድ መርስኔሪ ጦር ትግራይን ለመውጋት እየተዘጋጀ ነው

Posted: 28 Mar 2025, 01:33
by Horus
ፊያሜታ፣
እንዳንተ ሞኝ ኤርትራ አላየሁም ።

እኔ በርግጠኝነት ልንገርህ፤ አቢይ በፍጹም በትግሬ ውስጥ ሌላ የብረት ጦርነት አያስፈልገውም።

የወያኔ ነገር በኢኮኖሚ ጦርነት ይጠናቀቃል።

ወያኔ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጠላቶች ጋር አብሮ ኢትዮጵያን ለማጥቃት የሚሰራ ቡድን ታላቅ ብሀራዊ ክህደትና ትሪዝን ፈጽሟል ።

ያ ምን ማለት ነው? እኔ ደጋግሜ ፖስት አድርጌበታለሁ ።

የኢትዮጵያ መንግስት አለምንም ማመንታት ለትግሬ የመደባቸው ባጀቶች፣ ድጎማዎች፣ ነዳጅ፣ ኤሌክትሪክ ፣ ስልክ ወዘተ መዝጋት ብቻ የሚጠበቅበት! በቃ!

ወያኔ ነዳጅና ስልኩን ከኤርትራ ሊላክለት ፣ ወይም ከሲሲ እኛ አይመለከተንም።

ስለዚህ ኢትዮጵያ አንድ ጥይት እንኳ በትግሬ አትተኩስም!

ጥይት ማባከን ካስፈለጋት አሰብ ላይ ነው የሚሆነው!


Re: በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሳንባ የሚተነፍስ የአቢይ አህመድ መርስኔሪ ጦር ትግራይን ለመውጋት እየተዘጋጀ ነው

Posted: 28 Mar 2025, 01:42
by Fiyameta
This time no one will come to Banda Abiy Ahmed's aid. If he's lucky, he will flee to Dubai carrying a briefcase full of money. :P :P


Re: በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሳንባ የሚተነፍስ የአቢይ አህመድ መርስኔሪ ጦር ትግራይን ለመውጋት እየተዘጋጀ ነው

Posted: 28 Mar 2025, 01:50
by Horus
ኤርትራ የሞተችው የጣሊያ ባሪያ የሆነች ቀን አይደለም! የሞተችው የግብጽ ተላላኪ የሆነች ቀን ነው! ፊያሜ አባይ ቴሌቪዥን በመላ ኢትዮጵያ በ3ኛ ደረጃ የሚታይ ነው። ኢትዮጵያ ምን ያክል አንድ እንደ ሆነች በኢሬ አንጎል ሊገመት አይቻልም!


Re: በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሳንባ የሚተነፍስ የአቢይ አህመድ መርስኔሪ ጦር ትግራይን ለመውጋት እየተዘጋጀ ነው

Posted: 28 Mar 2025, 02:09
by Fiyameta

Re: በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሳንባ የሚተነፍስ የአቢይ አህመድ መርስኔሪ ጦር ትግራይን ለመውጋት እየተዘጋጀ ነው

Posted: 28 Mar 2025, 02:41
by Fiyameta

Re: በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሳንባ የሚተነፍስ የአቢይ አህመድ መርስኔሪ ጦር ትግራይን ለመውጋት እየተዘጋጀ ነው

Posted: 28 Mar 2025, 08:05
by Fed_Up
Horus wrote:
28 Mar 2025, 01:50
ኤርትራ የሞተችው የጣሊያ ባሪያ የሆነች ቀን አይደለም! የሞተችው የግብጽ ተላላኪ የሆነች ቀን ነው! ፊያሜ አባይ ቴሌቪዥን በመላ ኢትዮጵያ በ3ኛ ደረጃ የሚታይ ነው። ኢትዮጵያ ምን ያክል አንድ እንደ ሆነች በኢሬ አንጎል ሊገመት አይቻልም!
የግብጾችን ልእልና ስም ራስህን የምትጠራው ዳይፐራም የግብጽ ባሪያው የኦሮሙማ ሳሃን ላሽ Horus,
ሲጀመር ዘልእለሟን በልመና እና ምጽዋት የምትኖረው ድሃዋ የኤሜራይት እና የUSAID ባሪያ የሆነችው ኢትዮጵያ እምትባል አገር በአሁኑ ወቅት አለች ወይ?
እከካም ድሃ ዘረ ድሃ

Re: በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ሳንባ የሚተነፍስ የአቢይ አህመድ መርስኔሪ ጦር ትግራይን ለመውጋት እየተዘጋጀ ነው

Posted: 28 Mar 2025, 22:46
by Fiyameta