ፊያሜታ፣
እንዳንተ ሞኝ ኤርትራ አላየሁም ።
እኔ በርግጠኝነት ልንገርህ፤ አቢይ በፍጹም በትግሬ ውስጥ ሌላ የብረት ጦርነት አያስፈልገውም።
የወያኔ ነገር በኢኮኖሚ ጦርነት ይጠናቀቃል።
ወያኔ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጠላቶች ጋር አብሮ ኢትዮጵያን ለማጥቃት የሚሰራ ቡድን ታላቅ ብሀራዊ ክህደትና ትሪዝን ፈጽሟል ።
ያ ምን ማለት ነው? እኔ ደጋግሜ ፖስት አድርጌበታለሁ ።
የኢትዮጵያ መንግስት አለምንም ማመንታት ለትግሬ የመደባቸው ባጀቶች፣ ድጎማዎች፣ ነዳጅ፣ ኤሌክትሪክ ፣ ስልክ ወዘተ መዝጋት ብቻ የሚጠበቅበት! በቃ!
ወያኔ ነዳጅና ስልኩን ከኤርትራ ሊላክለት ፣ ወይም ከሲሲ እኛ አይመለከተንም።
ስለዚህ ኢትዮጵያ አንድ ጥይት እንኳ በትግሬ አትተኩስም!
ጥይት ማባከን ካስፈለጋት አሰብ ላይ ነው የሚሆነው!