Page 1 of 1
ፋኑዬ አቀበቱን መውጣት አልቻለም!
Posted: 27 Mar 2025, 03:49
by Axumezana
የሁለት አመቱ ጉዞ ትርፉ ዘጭ ዘጭ ነው! በሰላም ቤቱ ቢገባ ይሻላል!
Re: ፋኑዬ አቀበቱን መውጣት አልቻለም!
Posted: 27 Mar 2025, 06:35
by Selam/
ከተፋላሚ ዓይጠ መጎጥነት ወደ ወልጫማ አቃጣሪ ካድሬነት ስለወረድክ፣ ከዛሬ ጀምሮ “ሽኮኮ” ብዬሃለሁ።
በተረፈ ቅኔህ ገብቶኛል፥ እኛን አይታችሁ ተማሩ “ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ” ነው። ውዳቂ!!
Axumezana wrote: ↑27 Mar 2025, 03:49
የሁለት አመቱ ጉዞ ትርፉ ዘጭ ዘጭ ነው! በሰላም ቤቱ ቢገባ ይሻላል!
Re: ፋኑዬ አቀበቱን መውጣት አልቻለም!
Posted: 27 Mar 2025, 08:23
by Union
Re: ፋኑዬ አቀበቱን መውጣት አልቻለም!
Posted: 27 Mar 2025, 09:25
by Misraq
ሾካካው axumeizena ፋኖ እንደ ሕወሃት በሚልዮን የሚቆጠር ስላልገበረ ያበሳጨው ይመስላል፥፥ ሾካካው ጴንጤ በዚህ ሁለት አመት ፋኖ እጥፍ ድርብ እንደጨመረና ትጥቅ እንደቀማ አጥቶት አይደለም፥፥ የአማራን መጠናከር ስለሚጠላው ነው