Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4339
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

እጅ ሰጥቶ ወደ ኦህዴድ ሰራዊት ተቀላቀለ የተባለው የጃል ሰኚ ሸኔ አንጃ ግማሹ ተረሸነ ፣ ቀሪው ወደ ለመደው ውንብድናው ተመልሷል

Post by Za-Ilmaknun » 26 Mar 2025, 11:49

ከዛ ሁላ ጋጋታ እና ትወና በሁዋላ፣ የ ቆሪጥ ልጆች እርስ በርስ ተበላልተው ሲያበቁ፣ የተረፉትም የለመዱትን እገታ እና ዘረፈጅ ዘመቻ ለመቀጠል ስምሪት ወስደዋል፣፣ አዲስ አበቤም ከስራው እየተባረረ ኮሪደሩን እንዳያበላሽ እንዲበተን ተወስኖበታል!!