Page 1 of 1

7 ለ70 ክፍለ ጦር በሙሉ ከእስክንድር ቡድን ወጣ

Posted: 25 Mar 2025, 07:14
by Misraq
.
.
.
አንድ ሻለቃ ጦር ብቻ ነው የወጣብኝ እያለ ሲዋሽ የነበረው የቱለማው ሰርጎ ገብ ሲቀጥፍ እንደሆነ እየተነገረ ነው። በሙሉ ነው የወጡት።


Re: 7 ለ70 ክፍለ ጦር በሙሉ ከእስክንድር ቡድን ወጣ

Posted: 25 Mar 2025, 09:27
by Union
አገው misraq :lol:

These 800 soldier were never part of አፋሕድ። :lol: :lol: :lol: :lol:

የእስክንድር ሆኖ አያውቅም። መሪያቸውን ሌባውን አገውጋላ አሰግድን አስክንድር አሳዶት እጅ ከሰጠ ቦሀላም በፊትም የበአዴን አገው መጫወቻ ናቸው። እኛ ደግሞ ወንድሞቻችን ስለሆኑ ግዜ ሰጥተናቸዋል ወደኛ እስካልተኮሱ ድረስ። የተፈራ እና የደሳለኝ ማስዝያዣ ናቸው። :lol: