Page 1 of 2
ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 16:15
by Axumezana
ለሽለላና ቀረርቶ የሚሆን ጀብድ እየፈፀመ ነው!
የአራት ኪሎ መንገድ ጠፍቶበት
ግራ ቀኝ ሲል መሽቶበት
ሆኗል ጅብ የነጋበት
የሽምጥ ግልብያ ሲያውቅበት
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 16:36
by Misraq
ሕወሃት ደጋገመው
የኦህዴድን ጫማ ላሰው
ጌታቸው ልሶ ሲሔድ
ደብሪት በተራው ሲገረድ
ተፈራርቀው መስገድ
ሆነ አዲሱ ልማድ
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 16:44
by Axumezana
Pretoria Agreementን ያንቡ !
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 17:35
by Abere
ዐባይ-ትግራይ ሙቶ አክሱም ይለቀሳል
መቀሌ ዐመድ ነፍታ ፊቷ ማዳት ለብሷል፤
ዐድዋ ማቅ በማቅ ፤ ዋይ! በዝቷል ዋይ! በዝቷል፤
የሽሬ የአዲግራት ምን ምኑ ይወራል፤
ትግራይ ምድር ለቅሶ ዋይታ ብቻ ሁኗል።
ኩራዝ መብራት የለም - ነዳጅ ለካሚዎን፤
ፈጣሪ ትግራይን እንደዚህ ይኮንን?!
ለሃጥዐን የመጣ ይተርፋል ለጻድቃን- ሆነና ነገሩ፤
ውርደት ካባ መልበስ ሆነ ለተጋሩ።
አጄንዳዬ ብሎ ጉንጫቸውን ስሞ፤
አብዚ! አቢዚ! እያለ አጫውቶ ደጋግሞ፤
ወረሙማ አረደው ተጋሩን አጋድሞ።
ማሸንፍ እንድህ ነው መተኮስ እንድዚህ- አንጀት የሚያሽር፤
ጃል የወረሙማው አክሱምን አስገብሮ የሚያስም እግር፤
አፍርሶ አፈራርሶ -ትግሬን አተራምሶ
አብይ አሳማቸው አመድ አስነስንሶ።
ጡር ሰርተው ጡር ሰረተ ቀ/ኃ/ሥ አጥላልተው፤
እምዬ ምኒልክ ስሙ አቅለሽልሿቸው፤
ድፍን ጦቢያን ዙረው እንጀራ አጥግቧቸው፤
የእናት ጡት ሲነክሱ ወይን ዙሮባቸው፤
ወረሙማ መጥቶ ተጫወተባቸው።
ህልም እልም ህልም እልም በነጋ በጠባ፤
ያ' ህልም ዐባይ-ትግራይ ገደል ስለገባ።
የምንሊክ ልጆች - መርዞ ተኳሾች፤
የባንዳ የጥላት እጅ እግር ቆራጮች፤
ፋኖ ይባላሉ አሸናፊ ድል ነሾች።
ጥቋቁር ጣሊያኖች ወይም ሰላቱዎች፤
የነመሶሎኒ ግራዚያኒ ባሪያዎች - የእነ መለሥ ውልዶች፤
ይደነግጣሉ ሲጠራ ስማቸው የእነ ሞት አይፈሬ የፋኖ ጀግኖች።
አንች የፋኖ እናት ስምሽ እጅግ ይክበር፥
የወለጋን ሹሩባ ቅማል እንዳይቋጥር፥
ልጅሽ ሸልቶታል በየድንጋዩ ስር።
ለምዶ በተጋሩ አጀንዳየ እያለ፤
ፋኖ አስተናገደው በየድንጋዩ ስር እያንከባለለ።
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 20:42
by gagi
ግሩም ስነ ቃል ነው::
የነጠረውን እውነታ ባማሩ ቃላት የሚገልፅ
እነኝህ የትግራይ መንደርተኞች ባንዳዎች እፍረት የሚባል አልፈጠረባችውም::
የአማራ የሆነ አማራ የሚያደርገው ሁሉ ያስቀናቸዋል:: እነርሱ 17 አመታት የፈጀባቸውን ሌላውን በተለይ አማራውን ሱሪ በአንገት ይሉታል::
ፋኖ ሜካናይዝድ ሃይል ሳይኖረው እና ድሮን የሚባል ሰው አልባ ተዋጊ ቦምብ እየወረወረበት ምን ያህል የባለፀጋውን መከላከያ ተብዬ እያፈራረሰው እየተመለከቱ "የት ደረሰ" እያሉ ሊያኮስሱት ይሞክራሉ:: በቅናት::
እነርሱ ክልላቸውን ለአመታት ሲጠብቅላቸው የነበረን ሀይል መሪዎች በተለይም አማራ የሆኑትን በተኙበት አርደው በቀሰቀሱት ጦርነት ቂጣቸው ተገልቦ እንዳልተገረፉ እና ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጋ ወጣት ሃይላቸውን እንዳላስፈጁ አሁን ደግመው ጀግና ጀግና መጫወት ይከጅላሉ:: ወጣቶቻቸውን ከፈጀው ሃይል ጋርም እየተሞዳሞዱ ነው::
እናንተ ቅሌታሞች - "የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች" ዋነኛ መገለጫዎች ሆይ: አማራ ደግ ህዝብ: ትልቅ አገር የሰራ ከራሱ ሌሎችን የሚያስቀድም ታላቅ ህዝብ ነበር- ነው:: አሁን ግን በእናንተ ክፋት እና ግፍ ወደራሱ ብቻ መመልከት ጀምሯል:: ላይመለስ ተነስቷል እና እርማችሁን አውጡ እንደቀድሞው ማንንም በተለይ እናንተን ኢትዮጵያ በምትባል አገር ውስጥ እባካችሁ አብረን እንኑር ብሎ አይለማመጥም:: አገር ለመሆን እየተዘጋጃችሁ እና ምቹ ጊዜ እየጠበቃችሁ እንደሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን:: ጥርግ በሉ! መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ:: እስከዚያው ድረስ ግን የአማራን ጀግንነት ሳትክዱ አስተውላችሁ ተራመዱ:: የወልቃይት የራያን ነገር ተውት ይቅርባችሁ::
አይጫን ሆኖ እንጂ ወንዝ በመኪና
አይጫን ሆኖ እንጂ ሃይቅ በመኪና
ትግራይ ገብተው ነበር አባይ እና ጣና
አሉ!!!
አንተ Axumzena የሚሉህ የአክሱም ደብር ፍርፋሪ ያሳደገህ ርጉም ችጋራም ቄስ እባክህ የፋኖን የትግል ውጤት ለማየት ትእግስት ይኑርህ::
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 20:56
by Union
17 አመት ጫካ ተደብቀሽ
እከክሽን አከሽ ቅማልሽን ለቅመሽ
አማራዬ መጥቶ ደርግን እባሮልሽ
ለ23 አመት አዱገነት ገብተሽ
እመር ተገዳላይ ስትጨፍሪ ከርመሽ
ፋኖ ሲመጣብሽ ደንብረሽ ደንግጠሽ
በ24 ሰአት ውስጥ እንደ ንፋስ በረሽ
ጆባይደን ኡኡ ጆባይደን ኡኡ እያልሽ
እየተምዘገዘግሽ መቀሌ ተወሸቅሽ
ከዛ ዛሬ መጠሽ ፋኖ በአንድ አመት ውስጥ
አዲስ አበባ አልገባም አይንሽን ማጉረጥረጥ
አንቺ አጋሚስታን ያረገዘች አይጥ
ትወልጃለሽ በቅርብ የሴጣኑን መጎጥ
Axumezana wrote: ↑23 Mar 2025, 16:15
ለሽለላና ቀረርቶ የሚሆን ጀብድ እየፈፀመ ነው!
የአራት ኪሎ መንገድ ጠፍቶበት
ግራ ቀኝ ሲል መሽቶበት
ሆኗል ጅብ የነጋበት
የሽምጥ ግልብያ ሲያውቅበት
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 22:25
by Misraq
union wrote: ↑23 Mar 2025, 20:56
17 አመት ጫካ ተደብቀሽ
እከክሽን አከሽ ቅማልሽን ለቅመሽ
አማራዬ መጥቶ ደርግን እባሮልሽ
ለ23 አመት አዱገነት ገብተሽ
እመር ተገዳላይ ስትጨፍሪ ከርመሽ
ፋኖ ሲመጣብሽ ደንብረሽ ደንግጠሽ
በ24 ሰአት ውስጥ እንደ ንፋስ በረሽ
ጆባይደን ኡኡ ጆባይደን ኡኡ እያልሽ
እየተምዘገዘግሽ መቀሌ ተወሸቅሽ
ከዛ ዛሬ መጠሽ ፋኖ በአንድ አመት ውስጥ
አዲስ አበባ አልገባም አይንሽን ማጉረጥረጥ
አንቺ አጋሚስታን ያረገዘች አይጥ
ትወልጃለሽ በቅርብ የሴጣኑን መጎጥ
Axumezana wrote: ↑23 Mar 2025, 16:15
ለሽለላና ቀረርቶ የሚሆን ጀብድ እየፈፀመ ነው!
የአራት ኪሎ መንገድ ጠፍቶበት
ግራ ቀኝ ሲል መሽቶበት
ሆኗል ጅብ የነጋበት
የሽምጥ ግልብያ ሲያውቅበት
Good job ጥሌ Belaynesh.። ጥሩ ስትሰሪም ጎበዝ እንልሻለን። 23 የሚለውን በ27 አስተካክይው.
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 23:19
by Union
አንቺ ደደብ አገው
23 ነው እንጂ 27 አይደለም። እኛ አማራዎች መለስ የሞተ እለት ነው ህውሀት የአልጋ ቁራኛ የሆነችው ነው የምንለው። የሀይለማሪያምን አንቆጠርወም።
አገዎች ግን አሁንም አራት ኪሎን ተቆጣጥረነዋል እያላቹ ነው አሉ
Misraq wrote: ↑23 Mar 2025, 22:25
union wrote: ↑23 Mar 2025, 20:56
17 አመት ጫካ ተደብቀሽ
እከክሽን አከሽ ቅማልሽን ለቅመሽ
አማራዬ መጥቶ ደርግን እባሮልሽ
ለ23 አመት አዱገነት ገብተሽ
እመር ተገዳላይ ስትጨፍሪ ከርመሽ
ፋኖ ሲመጣብሽ ደንብረሽ ደንግጠሽ
በ24 ሰአት ውስጥ እንደ ንፋስ በረሽ
ጆባይደን ኡኡ ጆባይደን ኡኡ እያልሽ
እየተምዘገዘግሽ መቀሌ ተወሸቅሽ
ከዛ ዛሬ መጠሽ ፋኖ በአንድ አመት ውስጥ
አዲስ አበባ አልገባም አይንሽን ማጉረጥረጥ
አንቺ አጋሚስታን ያረገዘች አይጥ
ትወልጃለሽ በቅርብ የሴጣኑን መጎጥ
Axumezana wrote: ↑23 Mar 2025, 16:15
ለሽለላና ቀረርቶ የሚሆን ጀብድ እየፈፀመ ነው!
የአራት ኪሎ መንገድ ጠፍቶበት
ግራ ቀኝ ሲል መሽቶበት
ሆኗል ጅብ የነጋበት
የሽምጥ ግልብያ ሲያውቅበት
Good job ጥሌ Belaynesh.። ጥሩ ስትሰሪም ጎበዝ እንልሻለን። 23 የሚለውን በ27 አስተካክይው.
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 23 Mar 2025, 23:38
by Axumezana
ቀረርቶ ሽለላ አማራ ተወልዶ
ያዝናናናል እኛን እያየን ከማዶ
አቅሙን የማይመዝን ፉርሽካ
ያ መሳፍንት የሽፍታ አለቃ
ትግራይን ጨበጥኻት ያለን ተብታባ
አሯሯጡን አለን ፍርሃት ሆዱ ሲገባ
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 01:27
by Union
አጋሚስታን ቅማል ወልቃይትን አጥታ
ከመቀሌ ሆና አበዛች ዋይዋይታ
የወልቃይትን ወርቅ ተገኘ የዋጣት
ትግራይን ጨብጠን ወርቁን አስተፋናት
አጋ'ሜ ደንግጣ አበዛች ጩኸት
አማራ መሬቱን ነፃ አውጥቶባት
አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ
ነይ ውግያ ክፈቺ እዚህ ከመቅለስለስ
እየጠበቅንሽ ነው አንቺ ፈሪ አጋስስ
Axumezana wrote: ↑23 Mar 2025, 23:38
ቀረርቶ ሽለላ አማራ ተወልዶ
ያዝናናናል እኛን እያየን ከማዶ
አቅሙን የማይመዝን ፉርሽካ
ያ መሳፍንት የሽፍታ አለቃ
ትግራይን ጨበጥኻት ያለን ተብታባ
አሯሯጡን አለን ፍርሃት ሆዱ ሲገባ
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 01:35
by Union
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 03:10
by Tiago
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 05:27
by Naga Tuma
Abere wrote: ↑23 Mar 2025, 17:35
ዐባይ-ትግራይ ሙቶ አክሱም ይለቀሳል
በአክሱም በጥንቱ ለምን ይለቀሳል?
ተላላ ቢወለድ ለምን ይታለላል?
ቀዳማዊዉ ብልሁ ቢቀደም በሌላ
በኩር ልጅ ነበረኝ ኢትዮጵያን ያለ
እያለ ያስታዉሳል የታሪክ ቅርሱን
እያለ ያስታዉሳል ዘላለማዊነቱን
ቀዳማዊ ፋኖዎች ኣልተከለሉም
ከላይ እስከ ታች ኣልተጠባበቁም
ወራሪን ዉጣ ሲሉ ኣልተፎካከሩም
ወራሪ ጠቅልሎ ሲወጣ ኣልተከለለም
የመዉጣቱ ብስራት ኣልተገደበም
ትግራይ ብትወልድ፣ ቢወለድ ተላላ
ለትግራይ ፋኖ ኣይሆንም ከለላ
ሸዋ ብትወልድ፣ ቢወለድ ተላላ
ለሸዋ ፋኖ ኣይሆንም ከለላ
ወለጋ ብትወልድ፣ ቢወለድ ተላላ
ለወለጋ ፋኖ ኣይሆንም ከለላ
ደቡብ ቢወልድ፣ ቢወለድ ተላላ
ለደቡብ ፋኖ ኣይሆንም ከለላ
ምስራቅ ብትወልድ፣ ቢወለድ ተላላ
ለምስራቅ ፋኖ ኣይሆንም ከለላ
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 06:04
by Axumezana
ጎንደር አደባባይ ትግሬ ገዳይ ሸልሎ
ዘመተ ወደ ትግራይ አብይ ላይ ታዝሎ
ዘመተ ሁመራ ኢሱ ላይ ታዝሎ
የትግራይ አንበሳ ሽምቅ ቢመጣበት
እናቴ እናቴ ሆነ ልቅሶው ሁሉ በኣይነት
ትግራይን በወረረ በሁለት አመቱ
ይቃጠል ጀመረ እሳት ገባ ቤቱ
እኩሉ አድማ በታኝ እኩሉ ፋኖ ተብሎ
ይጫረስ ከረመ ሁሉም ተከፋፍሎ
የኦሮምያ ጀግና ፈረሰኛ የትግራይ ነፍጠኛ
ንፋስም አይቀድመው አያቆም አያስተኛ
ፋኑዬ አታናፋ ጠቅለል ብለህ ተኛ
ኢሱም አክትሞለት ሊሸኝ ነውና
ኢትዮጵያ ተባለች ናህና-ኬኛ
ኤርትራም ተባለች ናህና-ኬኛ
ጥምረተ ትግራይ-ኦሮምያ ሲወጣ አንደኛ
ኦሮማራ ተቀበረ ያ ጉረኛ ሽረኛ
ኢየሱስ ጉፍታ!
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 08:42
by Selam/
አቶ ባለ ሊጡ፣ ካድሬ ዓይጠ መጎጡ
ይደርሰኛል ብሎ፣ ከሽሮው ከወጡ
ብቅ ጥልቅ አለ፣ ከድጥ ወደ ማጡ
አንፍጫውን ሲሉት፣ ከግራ ከቀኝ
ሸራርፈው ኮርኩመው፣ ሲያደርጉት ብናኝ
መጨረሻው ሆነ፣ የኦነግ ለማኝ
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 08:51
by Misraq
Selam/ wrote: ↑24 Mar 2025, 08:42
አቶ ባለ ሊጡ፣ ካድሬ ዓይጠ መጎጡ
ይደርሰኛል ብሎ፣ ከሽሮው ከወጡ
ብቅ ጥልቅ አለ፣ ከድጥ ወደ ማጡ
አንፍጫውን ሲሉት፣ ከግራ ከቀኝ
ሸራርፈው ኮርኩመው፣ ሲያደርጉት ብናኝ
መጨረሻው ሆነ፣ የኦነግ ለማኝ
This should be the highlight & the headline
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 09:21
by ethiopianunity
I am proud of you all of your amazing poems. This gives me hope our poems, writing exists. I remember, there are people in Shewa remote region who communicate in poems, metaphor, this means having genius brain . We the generation after during and after Student movement have lost it all Ethiopian literature, the Eprp made the generation dumb, then the ethnic rule LFs made us dumber, Oromuma turned everyone the dumbest by copying every foreign ill on to Ethiopia and discarding the original Ethiopian literature replacing it with colonist, illuminati, Freemason Latin. They are now taking over Geez teaching at their universities because it is spiritual language that opens the gate connecting to god. They have been giving us their luciferian by taking our goodness for themselves because they know in the end god wins that is why. LFs and Oromuma and Eprp gorging on Freemason, illuminati and luciferianism .
Keep up the good work. In fact, should teach the lost generation Ethiopian literature before it is too late.
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 13:44
by Misraq
ethiopianunity wrote: ↑24 Mar 2025, 09:21
I am proud of you all of your amazing poems. This gives me hope our poems, writing exists. I remember, there are people in Shewa remote region who communicate in poems, metaphor, this means having genius brain . We the generation after during and after Student movement have lost it all Ethiopian literature, the Eprp made the generation dumb, then the ethnic rule LFs made us dumber, Oromuma turned everyone the dumbest by copying every foreign ill on to Ethiopia and discarding the original Ethiopian literature replacing it with colonist, illuminati, Freemason Latin. They are now taking over Geez teaching at their universities because it is spiritual language that opens the gate connecting to god. They have been giving us their luciferian by taking our goodness for themselves because they know in the end god wins that is why. LFs and Oromuma and Eprp gorging on Freemason, illuminati and luciferianism .
Keep up the good work. In fact, should teach the lost generation Ethiopian literature before it is too late.
EPRP is the curse of the generation. It downplayed and attacked home grown civilization and wanted to replace it with everything foreign. Self hate is the beginning of the downfall. and indeed EPRP ushered and started that journey.
Re: ፋኑዬ የት ደረሰ
Posted: 24 Mar 2025, 19:19
by Selam/
የኩረጃ ዕውቀት፣ ለኢሕአፓ ውድቀት፣
ለወያኔ ክፋት፣ ብትን እንደ ዱቄት
ለአረመኔ ሸኔ፣ ሰቆቃና መቅሰፍት
ሁሉም በየተራው፣ መቆረጥ መቀጨት