ወይ አረት ኪሎ፣ ወይ ሰፈር ወይ፣ ከተማም እንደ ሰዉ ይናፍቃል ወይ
Posted: 23 Mar 2025, 15:24
አዲስ አበባ ዉስጥ ለተወሰኑ ጊዜያት ኖሬያለሁ፣ የተለያዩ ሰፈሮች፣ ከነዚህ ዉስጥ ይበልጡን ደገሞ አረት ኪሎ ነበር፣ ለአረት አመት፣ ተማሪ ሆኜ፣ የዶርም ኑሮ ብሆንም።
አረት ኪሎ ስባል፣ ሀዉልቱ፣ ሳይንስ ፋከልቲዉ፣ ትምህርት ምንስቲር (ጠማመዉ) ሕንፃ፣ ቅድስት ስላሴ፣ ቅድስት ማሪያምን፣ ሁለቱ የጀርመን ከልቸራል መንታ ሕንፃዎች፣ ጆሊ ባር፣ ሌሎቹ ባሮች፣ ሚንልክ ትምህርት ቤት፣ ዘዉዲቱ ሆቴል፣ እና ሌሎችም ቦታዎች ልክ ትናንት አዛ እንደ ነበርኩ ትዝ ይሉኛል። አሁን ሁሉም ተቀይሮዋል፣ አረት ኪሎም ተለዉጣለች፣ እዛም ብሄድ እንግዳ መሆኔ ነዉ፣ ሁሉም ተለዉጦብኛል፣ አገሬ ተለዉጦዋል። ለዚህ ነዉ አገሩ ነፈቃኝ ያልኩት።
አረት ኪሎ ስባል፣ ሀዉልቱ፣ ሳይንስ ፋከልቲዉ፣ ትምህርት ምንስቲር (ጠማመዉ) ሕንፃ፣ ቅድስት ስላሴ፣ ቅድስት ማሪያምን፣ ሁለቱ የጀርመን ከልቸራል መንታ ሕንፃዎች፣ ጆሊ ባር፣ ሌሎቹ ባሮች፣ ሚንልክ ትምህርት ቤት፣ ዘዉዲቱ ሆቴል፣ እና ሌሎችም ቦታዎች ልክ ትናንት አዛ እንደ ነበርኩ ትዝ ይሉኛል። አሁን ሁሉም ተቀይሮዋል፣ አረት ኪሎም ተለዉጣለች፣ እዛም ብሄድ እንግዳ መሆኔ ነዉ፣ ሁሉም ተለዉጦብኛል፣ አገሬ ተለዉጦዋል። ለዚህ ነዉ አገሩ ነፈቃኝ ያልኩት።