tarik wrote: ↑22 Mar 2025, 08:58
#BREAKING -The Ethiopian Defense Force (ENDF) has issued a warning, accusing top TPLF army general of orchestrating the two-day coordinated assault by Fano rebels against federal troops in the Amhara region.
Codenamed "Operation Unity" (ዘመቻ አንድነት), the mission were aimed to unite the three factions of Fano fighters in a coordinated assault against Abiy Ahmed's forces, by launching attacks from Southern and Western Gondar direction, as well as from three directions in Gojam.
The official Facebook post claimed that the operation, coordinated by Brig. Gen. Migbey Haile, was unsuccessful and in fact resulted in significant Fano rebel casualties.
ጋላ አብይ እያጦዘ ያለው የአገው ፖለቲካ። አገው ዘመነን እና አጋ'ሜ ምግበን ለማቀናጀት ስለፈለገ፣ ምግበን በመወንጀል ቅንጅቱ እውቅና እንዲያገኝ እየተጋጋጠ ነው።ቅቅቅ
ዶሮን ሲያታልሏት.......
Re: ጋላ አብይ እያጦዘ ያለው የአገው ፖለቲካ። አገው ዘመነን እና አጋ'ሜ ምግበን ለማቀናጀት ስለፈለገ፣ ምግበን በመወንጀል ቅንጅቱ እውቅና እንዲያገኝ እየተጋጋጠ ነው።ቅቅቅ
ጫወታው ወዲህ ነው
አገው ዘመነን እና አገው ደብረፂኦንን ብሎም አገው ጌታቸውን በደንብ አገው እንደሆኑ አማራው ስላወቀ፣ አገው ያልሆነ ሰው ይዘው ብቅ አሉ። እሱም አጋመ ምግበ ነው
1. አገው ጌታቸው እንዳኮረፈ ተደርጎ አዲስ አበባ ኢንዲፈረጥጥ ተደረገ። ምክንያቱም በግልፅ አገው እንደሆነ ስለሚታወቅ፣ በጌታቸው አማካኝነት አገዎችን የማደራጀት ስራ ውጤት አያመጣም ምንያቱም አማራው አገው እንደሆነ አውቋል። ስለዚህ ጌታቸው ለግዜው ከጌሙ ውጭ ይውጣ ተብሏል። የበረከት ስሞን እድል ነው እየገጠመው ያለው።
2. ትግሬዎቹ አገው ደብረፂኦን ትግሬ ስለሚመስላቸው አካለጉዛዩም ኤርትራዊ ስለሚመስላቸው፣ መቀሌ ቁጭ ብሎ የአገውን ፖለቲካ ያዘውር ልክ እንደ ምክትል ጠቅላዩ አገው ተመስገን ማለት ነው።
3. ስለዚህ ደብረፂም ጌታቸውም አገው እንደሆኑ አማራው ስለነቃ፣ ሌላ በአገዎቹ የሚዘወር ሰው ከአገው ዘመነጋ እንዲቀናጅ በማድረግ TDF ከፋኖጋ ተቀላቀለ በማለት ለሁለተኛ ግዜ ወደ 4ኪሎ TDF ይገስግስ ነው እቅዱ። በዚህ መሀል የወሎው የእስክንድር አፋሕድ ጦር በኮለኔል ሞህምቤ እየተመራ ኮማንዶዎችን አስመርቆ ቁጭ ብሏል፣ ሸዋላይም እስክንድር እና መከታው ቁጭ ብለዋል፣ ጋይንቴው በጨጨሆ ዘሎ ወልደያ ለመድረስ አሰፍስፋል፣ የኮረኔሉ ጦር እስከጋሸና ተምዘግዝጎ ተቀምጧል፣ TDF ዘሎ ሳይገባ already ተከቧል
4. አገው ዘመነ በፍጥነት ገምግበጋ አብሮ እንደሚሰራ ወጥቶ እንዲናገር ይደረጋል። ምግበ የተመረጠው አማራ አገዎቹን ስላወቃቸው ነው። ምግበ የአማራ ቀንደኛው ጠላት መሆኑን አማራው የዘነጋ መስሏቸው ነው
አገው ዘመነን እና አገው ደብረፂኦንን ብሎም አገው ጌታቸውን በደንብ አገው እንደሆኑ አማራው ስላወቀ፣ አገው ያልሆነ ሰው ይዘው ብቅ አሉ። እሱም አጋመ ምግበ ነው
1. አገው ጌታቸው እንዳኮረፈ ተደርጎ አዲስ አበባ ኢንዲፈረጥጥ ተደረገ። ምክንያቱም በግልፅ አገው እንደሆነ ስለሚታወቅ፣ በጌታቸው አማካኝነት አገዎችን የማደራጀት ስራ ውጤት አያመጣም ምንያቱም አማራው አገው እንደሆነ አውቋል። ስለዚህ ጌታቸው ለግዜው ከጌሙ ውጭ ይውጣ ተብሏል። የበረከት ስሞን እድል ነው እየገጠመው ያለው።
2. ትግሬዎቹ አገው ደብረፂኦን ትግሬ ስለሚመስላቸው አካለጉዛዩም ኤርትራዊ ስለሚመስላቸው፣ መቀሌ ቁጭ ብሎ የአገውን ፖለቲካ ያዘውር ልክ እንደ ምክትል ጠቅላዩ አገው ተመስገን ማለት ነው።
3. ስለዚህ ደብረፂም ጌታቸውም አገው እንደሆኑ አማራው ስለነቃ፣ ሌላ በአገዎቹ የሚዘወር ሰው ከአገው ዘመነጋ እንዲቀናጅ በማድረግ TDF ከፋኖጋ ተቀላቀለ በማለት ለሁለተኛ ግዜ ወደ 4ኪሎ TDF ይገስግስ ነው እቅዱ። በዚህ መሀል የወሎው የእስክንድር አፋሕድ ጦር በኮለኔል ሞህምቤ እየተመራ ኮማንዶዎችን አስመርቆ ቁጭ ብሏል፣ ሸዋላይም እስክንድር እና መከታው ቁጭ ብለዋል፣ ጋይንቴው በጨጨሆ ዘሎ ወልደያ ለመድረስ አሰፍስፋል፣ የኮረኔሉ ጦር እስከጋሸና ተምዘግዝጎ ተቀምጧል፣ TDF ዘሎ ሳይገባ already ተከቧል
4. አገው ዘመነ በፍጥነት ገምግበጋ አብሮ እንደሚሰራ ወጥቶ እንዲናገር ይደረጋል። ምግበ የተመረጠው አማራ አገዎቹን ስላወቃቸው ነው። ምግበ የአማራ ቀንደኛው ጠላት መሆኑን አማራው የዘነጋ መስሏቸው ነው
Last edited by Union on 23 Mar 2025, 01:48, edited 1 time in total.
Re: ጋላ አብይ እያጦዘ ያለው የአገው ፖለቲካ። አገው ዘመነን እና አጋ'ሜ ምግበን ለማቀናጀት ስለፈለገ፣ ምግበን በመወንጀል ቅንጅቱ እውቅና እንዲያገኝ እየተጋጋጠ ነው።ቅቅቅ
ፍኖ እና ህውሀት ተጣመሩ ይለናል የአገው ሚዲያ አይኑን ጎልጉሎ
