Page 1 of 1
ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ
Posted: 22 Mar 2025, 16:52
by sarcasm
Re: ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ
Posted: 22 Mar 2025, 17:53
by sarcasm
It seems he changed the story to only me. The former Amhara Region Prosperity Party branch Head of Media posted a sarcastic facebook story playing Abraham Gebremedhin's Megbey song soundtrack saying ምግበይ ፡ ከአብርሃም ገብረመድንህን የምወደው ዘፈን
Abraham Gebremedhin- Megbey (live performance)
Re: ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ
Posted: 22 Mar 2025, 19:29
by almaze
Re: ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ
Posted: 22 Mar 2025, 19:37
by Odie
Re: ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ
Posted: 22 Mar 2025, 21:06
by sarcasm
Hamza Oromo from FaceBook shared this joke on Megbey's story
እዚህ ጋር አንድ ብዙ ጊዜ የሚወራ ቀልድ ትዝ አለኝ……
ኃይሌ ገብረስላሴ ጠዋት ለትሬኒንግ በሄደበት አንድ ጎረምሳ ቤቱ ሰተት ብሎ ይገባል። ኃይሌም ወደ ቤቱ ሲመለስ ጎረምሳዉ እግሬ አዉጪኝ ብሎ ይፈረጥጣል ኃይሌም ጎረምሳዉን መንደር ለመንደር ቢያሯሩጠዉም ሊደርስበት አልቻለም። ኃይሌም ደክሞት ቆመ አለና……… "አዉቄሃለዉ ቀነኒሳ ነክ" ብሎት ተመለሰ።
ያዉ ከቀነኒሳ ዉጭ ሌላ ሰዉ በሩጫ አይቀድመኝም ነዉ ነገሩ
