Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10898
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ

Post by sarcasm » 22 Mar 2025, 16:52

:lol: :lol:

sarcasm
Senior Member
Posts: 10898
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ

Post by sarcasm » 22 Mar 2025, 17:53

It seems he changed the story to only me. The former Amhara Region Prosperity Party branch Head of Media posted a sarcastic facebook story playing Abraham Gebremedhin's Megbey song soundtrack saying ምግበይ ፡ ከአብርሃም ገብረመድንህን የምወደው ዘፈን :mrgreen:


Abraham Gebremedhin- Megbey (live performance)



Odie
Member
Posts: 3829
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ

Post by Odie » 22 Mar 2025, 19:37

almaze wrote:
22 Mar 2025, 19:29
:lol: :lol: :lol:

:lol: :lol: :lol:
ይሄ የሳምንቱ ፍተላ ነው :lol:

sarcasm
Senior Member
Posts: 10898
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ምግበይ - በየቀድሞ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የሚድያ ክፍል ኃላፊ

Post by sarcasm » 22 Mar 2025, 21:06

Hamza Oromo from FaceBook shared this joke on Megbey's story

እዚህ ጋር አንድ ብዙ ጊዜ የሚወራ ቀልድ ትዝ አለኝ……

ኃይሌ ገብረስላሴ ጠዋት ለትሬኒንግ በሄደበት አንድ ጎረምሳ ቤቱ ሰተት ብሎ ይገባል። ኃይሌም ወደ ቤቱ ሲመለስ ጎረምሳዉ እግሬ አዉጪኝ ብሎ ይፈረጥጣል ኃይሌም ጎረምሳዉን መንደር ለመንደር ቢያሯሩጠዉም ሊደርስበት አልቻለም። ኃይሌም ደክሞት ቆመ አለና……… "አዉቄሃለዉ ቀነኒሳ ነክ" ብሎት ተመለሰ።

ያዉ ከቀነኒሳ ዉጭ ሌላ ሰዉ በሩጫ አይቀድመኝም ነዉ ነገሩ 😁

Post Reply