Page 1 of 1

ትላንት አገው misraq ፋኖ ጎንደር ከተማን በቁጥጥሩ ስር አስገባ ብላ የዋሸችው አማርን ተስፋ አስቆርጣለሁ በሚል ሂሳብ ነው። እውነታው ግን ጦርነቱ ከከተማው ውጭ ላይ ነው ገና። ማስረጃውም

Posted: 22 Mar 2025, 14:22
by Union
ፋኖ አብዛኛውን ጦርነት ከከተማው ውጭ ላይ ነው እያደረገ ያለው። በሁለት ክፍለከተማ ውስጥ ያለውን ውግያ ፋኖ ሙሉ ከተማውን ተቆጣጠረ ያለችው አማራ ለመምሰል ስትፋፋቅ ነው :lol:




Re: ትላንት አገው misraq ፋኖ ጎንደር ከተማን በቁጥጥሩ ስር አስገባ ብላ የዋሸችው አማርን ተስፋ አስቆርጣለሁ በሚል ሂሳብ ነው። እውነታው ግን ጦርነቱ ከከተማው ውጭ ላይ ነው ገና። ማስ

Posted: 22 Mar 2025, 14:30
by Union
ጦርነቱን እያካሄዱ ያሉት የአፋሕድ ፋኖዎች ናቸው። ታላቁ Eskinder ነጋ ነው!!!!!

አገው misraq የባዬ ቀና ጦር ነው ልትለን ይሆን :lol: :lol: :lol: :lol: ባዬ ቀና እንደሆነ--- he dropped አገው ዘመነች like a hot potato right out of the oven :lol: because he found out ዘመነች is አገው :lol: :lol:

ከዛ አገው ምስራቅ የዘሙዬ ጦር ነው ጎንደር ድረስ ገብቶ ከተማው ዙሪያ ላይ እየተዋጋ ያለው እንዳትለን እፈራለሁ :lol: :lol: :lol:

Re: ትላንት አገው misraq ፋኖ ጎንደር ከተማን በቁጥጥሩ ስር አስገባ ብላ የዋሸችው አማርን ተስፋ አስቆርጣለሁ በሚል ሂሳብ ነው። እውነታው ግን ጦርነቱ ከከተማው ውጭ ላይ ነው ገና። ማስ

Posted: 22 Mar 2025, 14:34
by Union
ኸረ ፈርቻለሁ ይሄን ነገር። :lol:

Re: ትላንት አገው misraq ፋኖ ጎንደር ከተማን በቁጥጥሩ ስር አስገባ ብላ የዋሸችው አማርን ተስፋ አስቆርጣለሁ በሚል ሂሳብ ነው። እውነታው ግን ጦርነቱ ከከተማው ውጭ ላይ ነው ገና። ማስ

Posted: 22 Mar 2025, 14:35
by Abere
ቅዳሜ ገባያ ነበር እንደ?ዐ ርብ ገባያ ወጥቶ አዛቡ ተራ ሎሚ በደረት ለመወርወር የወጣ የብአደን/ ወይም የህወሓት ፋኖ ይሆናል። Migeby(foodie) :lol:

Anti-Fano, anti-Eskndir , Misraq post every selfie of Be'Aden/TPLF "Fano" whenever it is sneezing :lol:



Re: ትላንት አገው misraq ፋኖ ጎንደር ከተማን በቁጥጥሩ ስር አስገባ ብላ የዋሸችው አማርን ተስፋ አስቆርጣለሁ በሚል ሂሳብ ነው። እውነታው ግን ጦርነቱ ከከተማው ውጭ ላይ ነው ገና። ማስ

Posted: 22 Mar 2025, 14:56
by Union
Brother Abere

አገው misraq ራያ ትግሬ ነው ካለች ቦሀላ እና ምግበ ከዘመነጋ ተቀናጀ ካሉኝ ቦሀላ ነው እኮ ህውሀት እና ጋላ እያጧጧፋት ያሉት የአገው ፖለቲካቸው እንደሞተ ያወኩት :lol:
Abere wrote:
22 Mar 2025, 14:35
ቅዳሜ ገባያ ነበር እንደ?ዐ ርብ ገባያ ወጥቶ አዛቡ ተራ ሎሚ በደረት ለመወርወር የወጣ የብአደን/ ወይም የህወሓት ፋኖ ይሆናል። Migeby(foodie) :lol:

Anti-Fano, anti-Eskndir , Misraq post every selfie of Be'Aden/TPLF "Fano" whenever it is sneezing :lol:



Re: ትላንት አገው misraq ፋኖ ጎንደር ከተማን በቁጥጥሩ ስር አስገባ ብላ የዋሸችው አማርን ተስፋ አስቆርጣለሁ በሚል ሂሳብ ነው። እውነታው ግን ጦርነቱ ከከተማው ውጭ ላይ ነው ገና። ማስ

Posted: 22 Mar 2025, 16:37
by Abere
Not only Misraq ,ራያ ትግሬ ነው ያለውን ሦስት ክፍል ጀ/ል ምግበ ሃይሌ የምታገለው ወልቃይት እና ራያ ለማስመለስ ነው። አብይ አህመድ የርክክብ ጊዜውን ስላስረዘመብን ከፋኝ ብለን ነው ህወሓት ፋኖ ለመሆን የተገደድነው ይልሃል። መግልጫ ሰጥቷል

ሮቢት ገባየ ቅል ይዠ እንደ ለማኝ
ፋኖን አላየሁት ገባየው አልቀናኝ፤
ስለፌ ተነስቼ ከዛፎቹ ስር፤
ፋኖ ነኝ እላለሁ በቲክቶክ -ዩቱዩበር፥
ላሜ ቦራ አማራ ባገኝ - ባህር ዳር፤
ሸዋ አልሰማሽ አለኝ- ፍጹም በጭራሽ፤
መሀል ቤተ-አማራ አለኝ አትድረሽ፤

በምዕራብም እምቢ፤
ብሰሜን በደቡን ፍፁም እንዳትገቢ፤
ምስራቅ ውሸታም
union wrote:
22 Mar 2025, 14:56
Brother Abere

አገው misraq ራያ ትግሬ ነው ካለች ቦሀላ እና ምግበ ከዘመነጋ ተቀናጀ ካሉኝ ቦሀላ ነው እኮ ህውሀት እና ጋላ እያጧጧፋት ያሉት የአገው ፖለቲካቸው እንደሞተ ያወኩት :lol:
Abere wrote:
22 Mar 2025, 14:35
ቅዳሜ ገባያ ነበር እንደ?ዐ ርብ ገባያ ወጥቶ አዛቡ ተራ ሎሚ በደረት ለመወርወር የወጣ የብአደን/ ወይም የህወሓት ፋኖ ይሆናል። Migeby(foodie) :lol:

Anti-Fano, anti-Eskndir , Misraq post every selfie of Be'Aden/TPLF "Fano" whenever it is sneezing :lol: