Page 1 of 1

ምግበይ ከፋነነ ደብር-ጨም የኛ ነቻ!-ቂቂቂቂቂ-ኮረኮሩን!

Posted: 22 Mar 2025, 01:22
by Odie
ወይ ጉድ :lol: -አለች ታሪኳ!

ብልጥጌ ኢቶፕያኒስቶችን የex-ወያኔ ስላጣ ሊያበሉን ሞከሩሳ!

በዚህ አይነት ትግራ ጥይት ሳይተኮስ ነፃ አወጣናት ማለት ነው?
ትግራይ ጋዝ የሚቆርጡብን?

2 ለ 1
አንድ ለወረሙማ(ጌች ዘ-ቢግሊ ቢግሊ ቦይ!)
2 ለኛ!(ደብር-ጨ + ምግበይ)

ጌች ይህን ስምታ ፌንት በልቶ ብልጤ UAE ላከችው አሉ!
መልካም ጤና ተመኘንላቸው ለአራዳው ልጅ::

ቧ! የብልጤ ፕሮፖጋንዳ ክሳራ!
የፕሮፖጋንዳ ወጣቸው ማነው የወጠወጠው?
ማነህ ወዳጄ ሞገሴ....አብራራልኝ እንጂ!
ከኮሪደር ልማት የባስ ነገር መጣልህ :lol:

የጉድ ምድር !
የማይስማ የለ!
የብልጤ ደላላው ለእርቅ ከስሞኑ ማን ጋ ይላክ ይሆን?
.................
ኢሳያስ ረጅም ነው አሉን::
ሻውያ በዚህ እየተመፃደቀ ለጥፎ አሳየን!
ዝመስሎ ይሁን የአራዊት ልጅ ስለኤርትራ የሚጎርረው ቢያልቅበት የስውየውን ቁመት ይዞ መጣ😍
ግን የኢሱ እጅ እንዲህ ረጅም ይሆን?
አማራ ክልል ሲፈለግ ትግራይ ገብቶ ደብሪቱና ፊታውራሪ ምግበይ ይዞ ይምጣ?
ትንሽ ብንቆይ ይሻላል
እግሬን አሳኮኛልና
አላማረኝም :lol: :lol:

ይሄ ሁሉ ጋጋታ ፋኑን ክሬዲት ለማሳጣት ይሆን?
ጠርጥር!
ፋኑ ፋኑ ነዬ ካንች አለኝ ጉዳዬ😍😍😍

Re: ምግበይ ከፋነነ ደብር-ጨም የኛ ነቻ!

Posted: 22 Mar 2025, 01:29
by almaze
የ ኢትዮ-ኤርትራ ፖለቲካ እየ ተፐወዘ ነው ያለው! Embrace the winds of change, for they bring new opportunities and fresh beginnings! let the cards fall as they may. :lol: :lol: :lol:


Re: ምግበይ ከፋነነ ደብር-ጨም የኛ ነቻ!

Posted: 22 Mar 2025, 01:38
by Odie
almaze wrote:
22 Mar 2025, 01:29
የ ኢትዮ-ኤርትራ ፖለቲካ እየ ተፐወዘ ነው ያለው! Embrace the winds of change, for they bring new opportunities and fresh beginnings! let the cards fall as they may. :lol: :lol: :lol:

:lol: :lol: :lol: :lol:

Re: ምግበይ ከፋነነ ደብር-ጨም የኛ ነቻ!-ቂቂቂቂቂ-ኮረኮሩን!

Posted: 22 Mar 2025, 19:52
by Odie