Page 1 of 1
General Migbey has updated his Facebook profile picture.
Posted: 21 Mar 2025, 21:17
by almaze
Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.
Posted: 21 Mar 2025, 21:24
by Misraq
They tagged him Fano Megebey on Twitter
Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.
Posted: 22 Mar 2025, 01:03
by Odie
ልሙጡን ባንድራ አልብስውት
ከፋኖ ጋር በውዘውት
አማርኛ እንኳን የማይዛረበውን ምግበይ
ኢትዮፕያዊ አርገውት
ስሙን አናኙት
ወይ ልቤ መከራህ!
ደሞም ፍቅር ሊዘኝ
አንድ ኢቶፕያዊ የሚመስል ተጋሩ ተገኘ ብዬ::
ጀነራል ማሞ ተራባ በሉና?
ሌላኛው ጀነራልም አለኮ!
አይ በጭባጫ ብልጥ ብልጥጌ!
ምን ይውጥህ?
ስትንበጫበጭ የማታመጣው የለ!
አተታም!
...........
በበግ ቤት ገባ
እሳቸው ሳይቸግራቸው ባህር ዳር ለጉብኝት ገቡ
በማግስቱ ፋኖን እግረ መንገዳቸውን አስገቡ!
እሳቸውም ፋኖ ሳይሆኑ አይቀርምና ይመርመሩልን
የቄስ ሞገሴዎች ያለህ ነው/ያላችሁ
ቂቂቂቂቂቂ!
Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.
Posted: 22 Mar 2025, 01:10
by Misraq
Odie wrote: ↑22 Mar 2025, 01:03
ልሙጡን ባንድራ አልብስውት
ከፋኖ ጋር በውዘውት
አማርኛ እንኳን የማይዛረበውን ምግበይ
ኢትዮፕያዊ አርገውት
ስሙን አናኙት
ወይ ልቤ መከራህ!
ደሞም ፍቅር ሊዘኝ
አንድ ኢቶፕያዊ የሚመስል ተጋሩ ተገኘ ብዬ::
ጀነራል ማሞ ተራባ በሉና?
ሌላኛው ጀነራልም አለኮ!
አይ በጭባጫ ብልጥ ብልጥጌ!
ምን ይውጥህ?
ስትንበጫበጭ የማታመጣው የለ!
አተታም!
...........
በበግ ቤት ገባ
እሳቸው ሳይቸግራቸው ባህር ዳር ለጉብኝት ገቡ
በማግስቱ ፋኖን እግረ መንገዳቸውን አስገቡ!
እሳቸውም ፋኖ ሳይሆኑ አይቀርምና ይመርመሩልን
የቄስ ሞገሴዎች ያለህ ነው/ያላችሁ
ቂቂቂቂቂቂ!
Abiy's mockery of entering bahrdar unannounced and leaving immediately was the shortest propaganda victory in PP's history.
Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.
Posted: 22 Mar 2025, 01:49
by Odie
ወዳጃችን ፋኑን አስገብተዋት ሄዱ!
ስውየው እግረ እርጥብ ናቸው ማለት ነው!
ፋኑ ፋኑ ነዬ
ካንቻለኝ ጉዳዬ
አዘፈኑን!
ተወዶ አይዘፈን በዚህ ዘመን(ዘፈን የማይስማውን ሁሉ አዘፈኑት!)
መዝፈን ሲያንስን
ከአህያ እስከ ጅብ ስጋ በበላንበት ዘመን-በሬ ጠፍቶ
