
General Migbey has updated his Facebook profile picture.

Last edited by almaze on 21 Mar 2025, 21:25, edited 1 time in total.
Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.
They tagged him Fano Megebey on Twitter
Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.
ልሙጡን ባንድራ አልብስውት
ከፋኖ ጋር በውዘውት
አማርኛ እንኳን የማይዛረበውን ምግበይ
ኢትዮፕያዊ አርገውት
ስሙን አናኙት
ወይ ልቤ መከራህ!
ደሞም ፍቅር ሊዘኝ
አንድ ኢቶፕያዊ የሚመስል ተጋሩ ተገኘ ብዬ::
ጀነራል ማሞ ተራባ በሉና?
ሌላኛው ጀነራልም አለኮ!
አይ በጭባጫ ብልጥ ብልጥጌ!
ምን ይውጥህ?
ስትንበጫበጭ የማታመጣው የለ!
አተታም!
...........
በበግ ቤት ገባ
እሳቸው ሳይቸግራቸው ባህር ዳር ለጉብኝት ገቡ
በማግስቱ ፋኖን እግረ መንገዳቸውን አስገቡ!
እሳቸውም ፋኖ ሳይሆኑ አይቀርምና ይመርመሩልን
የቄስ ሞገሴዎች ያለህ ነው/ያላችሁ
ቂቂቂቂቂቂ!
ከፋኖ ጋር በውዘውት
አማርኛ እንኳን የማይዛረበውን ምግበይ
ኢትዮፕያዊ አርገውት
ስሙን አናኙት
ወይ ልቤ መከራህ!
ደሞም ፍቅር ሊዘኝ
አንድ ኢቶፕያዊ የሚመስል ተጋሩ ተገኘ ብዬ::
ጀነራል ማሞ ተራባ በሉና?
ሌላኛው ጀነራልም አለኮ!
አይ በጭባጫ ብልጥ ብልጥጌ!
ምን ይውጥህ?
ስትንበጫበጭ የማታመጣው የለ!
አተታም!
...........
በበግ ቤት ገባ
እሳቸው ሳይቸግራቸው ባህር ዳር ለጉብኝት ገቡ
በማግስቱ ፋኖን እግረ መንገዳቸውን አስገቡ!
እሳቸውም ፋኖ ሳይሆኑ አይቀርምና ይመርመሩልን
የቄስ ሞገሴዎች ያለህ ነው/ያላችሁ
ቂቂቂቂቂቂ!
Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.
Abiy's mockery of entering bahrdar unannounced and leaving immediately was the shortest propaganda victory in PP's history.Odie wrote: ↑22 Mar 2025, 01:03ልሙጡን ባንድራ አልብስውት
ከፋኖ ጋር በውዘውት
አማርኛ እንኳን የማይዛረበውን ምግበይ
ኢትዮፕያዊ አርገውት
ስሙን አናኙት![]()
ወይ ልቤ መከራህ!
ደሞም ፍቅር ሊዘኝ
አንድ ኢቶፕያዊ የሚመስል ተጋሩ ተገኘ ብዬ::
ጀነራል ማሞ ተራባ በሉና?
ሌላኛው ጀነራልም አለኮ!
አይ በጭባጫ ብልጥ ብልጥጌ!![]()
ምን ይውጥህ?
ስትንበጫበጭ የማታመጣው የለ!
አተታም!
...........
በበግ ቤት ገባ
እሳቸው ሳይቸግራቸው ባህር ዳር ለጉብኝት ገቡ
በማግስቱ ፋኖን እግረ መንገዳቸውን አስገቡ!
እሳቸውም ፋኖ ሳይሆኑ አይቀርምና ይመርመሩልን![]()
![]()
የቄስ ሞገሴዎች ያለህ ነው/ያላችሁ![]()
ቂቂቂቂቂቂ!
Re: General Migbey has updated his Facebook profile picture.
ወዳጃችን ፋኑን አስገብተዋት ሄዱ!
ስውየው እግረ እርጥብ ናቸው ማለት ነው!
ፋኑ ፋኑ ነዬ
ካንቻለኝ ጉዳዬ
አዘፈኑን!
ተወዶ አይዘፈን በዚህ ዘመን(ዘፈን የማይስማውን ሁሉ አዘፈኑት!)
መዝፈን ሲያንስን
ከአህያ እስከ ጅብ ስጋ በበላንበት ዘመን-በሬ ጠፍቶ
ስውየው እግረ እርጥብ ናቸው ማለት ነው!
ፋኑ ፋኑ ነዬ
ካንቻለኝ ጉዳዬ
አዘፈኑን!
ተወዶ አይዘፈን በዚህ ዘመን(ዘፈን የማይስማውን ሁሉ አዘፈኑት!)
መዝፈን ሲያንስን
ከአህያ እስከ ጅብ ስጋ በበላንበት ዘመን-በሬ ጠፍቶ