Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12261
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የጉዱ ካሣ ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖዋል

Post by DefendTheTruth » 21 Mar 2025, 17:22

ብዙ ሚዲያዎች ዛሬ ስለ ቄስ ሞገሴ፣ ፊታዉራሪ መሸሻ ና ጉዱ ካሣ ይተነትኑታል፣ ነገሩ ከማን አንሼ አይነት ፉክክር የሆነ ይመስላል። እኔ እንደ እድል ሆኖ ፍቅር እስከ መቃብርን አላነበብኩም፣ መፅሓፉ አላጋጠመኝም።

ይህ መፅሓፍ አሁን እንደ አዲስ በብዙ ኮፒ ሳይታተም አይቀርም፣ ገፀ-ባሕሪያቶቹ በአገር ፓርላማ ደረጀ መነጋገሪያ በመሆናቸዉ።

እስክ ስለ ታሪኩ ይበልጥ የምታዉቁ ከላችዉ ትንሽ ታሪኩን አካፍሉን፣ መፅሓፉ የት እንደምገኝም የምታዉቁት ከላችዉ ጠቁሙን፣ ማንበብ አለብን።

Abere
Senior Member
Posts: 13629
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የጉዱ ካሣ ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖዋል

Post by Abere » 21 Mar 2025, 18:11

ይህን ጥያቄ ቀደም ብለህ መጠየቅ ነበረብህ። ብርሃኑ ነጋን ቄስ ሞገሴ እያሉ ብዙዎች ሲጠሩት። :lol:

DefendTheTruth wrote:
21 Mar 2025, 17:22
ብዙ ሚዲያዎች ዛሬ ስለ ቄስ ሞገሴ፣ ፊታዉራሪ መሸሻ ና ጉዱ ካሣ ይተነትኑታል፣ ነገሩ ከማን አንሼ አይነት ፉክክር የሆነ ይመስላል። እኔ እንደ እድል ሆኖ ፍቅር እስከ መቃብርን አላነበብኩም፣ መፅሓፉ አላጋጠመኝም።

ይህ መፅሓፍ አሁን እንደ አዲስ በብዙ ኮፒ ሳይታተም አይቀርም፣ ገፀ-ባሕሪያቶቹ በአገር ፓርላማ ደረጀ መነጋገሪያ በመሆናቸዉ።

እስክ ስለ ታሪኩ ይበልጥ የምታዉቁ ከላችዉ ትንሽ ታሪኩን አካፍሉን፣ መፅሓፉ የት እንደምገኝም የምታዉቁት ከላችዉ ጠቁሙን፣ ማንበብ አለብን።

Selam/
Senior Member
Posts: 15035
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የጉዱ ካሣ ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖዋል

Post by Selam/ » 21 Mar 2025, 23:06

ጉዱ ካሣ ማለት ከድሮው ስርዓት የተላቀቀ ሰው ማለት ሳይሆን ፣ ያለበትን ስርዓት እንደ እንግዳ ከውጪ ሆኖ የሚመለከት ማለት ነው።

አቶ ዓብዮት ኢትዮጵያን በባዕድ አምልኮ ዓይኑና በቻይና መነፅርና የገና መብራት ነው የሚያያት።

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12261
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የጉዱ ካሣ ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖዋል

Post by DefendTheTruth » 22 Mar 2025, 14:44

Abere wrote:
21 Mar 2025, 18:11
ይህን ጥያቄ ቀደም ብለህ መጠየቅ ነበረብህ። ብርሃኑ ነጋን ቄስ ሞገሴ እያሉ ብዙዎች ሲጠሩት። :lol:

DefendTheTruth wrote:
21 Mar 2025, 17:22
ብዙ ሚዲያዎች ዛሬ ስለ ቄስ ሞገሴ፣ ፊታዉራሪ መሸሻ ና ጉዱ ካሣ ይተነትኑታል፣ ነገሩ ከማን አንሼ አይነት ፉክክር የሆነ ይመስላል። እኔ እንደ እድል ሆኖ ፍቅር እስከ መቃብርን አላነበብኩም፣ መፅሓፉ አላጋጠመኝም።

ይህ መፅሓፍ አሁን እንደ አዲስ በብዙ ኮፒ ሳይታተም አይቀርም፣ ገፀ-ባሕሪያቶቹ በአገር ፓርላማ ደረጀ መነጋገሪያ በመሆናቸዉ።

እስክ ስለ ታሪኩ ይበልጥ የምታዉቁ ከላችዉ ትንሽ ታሪኩን አካፍሉን፣ መፅሓፉ የት እንደምገኝም የምታዉቁት ከላችዉ ጠቁሙን፣ ማንበብ አለብን።
አበሩ፣

በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያ ዉስጥ ሁለት ለኢትዮጵያ ብርሃን የሆኑ ብርሃኑዎች አሉ። አንዱ የአቶ ነጋ ልጅ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ስሆኑ፣ ሌላኛዉ ደግሞ የኦቦ ጁላ ልጅ ፊልድ-ማርሻል ብርሃኑ ነዉ። ሁለቱም የወደፊት ኢትዮጵያን ወደ ብርሃን ለመዉሰድ የምተጉ ብርቅዬ ልጆቿ ናቸዉ። ቄስ ሞገሴን አላዉቃቸዉም፣ እሳቸዉም እንደዚህ ትጉ ከነበሩ እሰዮ ነዉ። ያለበለዚያ እንዲሁ ዝም ብለህ ከአቅምህ በላይ አትንጠራራ፣ ለራስህ ስትል።

Selam/
Senior Member
Posts: 15035
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የጉዱ ካሣ ጉዳይ አነጋጋሪ ሆኖዋል

Post by Selam/ » 22 Mar 2025, 14:47


DefendTheTruth wrote:
22 Mar 2025, 14:44
Abere wrote:
21 Mar 2025, 18:11
ይህን ጥያቄ ቀደም ብለህ መጠየቅ ነበረብህ። ብርሃኑ ነጋን ቄስ ሞገሴ እያሉ ብዙዎች ሲጠሩት። :lol:

DefendTheTruth wrote:
21 Mar 2025, 17:22
ብዙ ሚዲያዎች ዛሬ ስለ ቄስ ሞገሴ፣ ፊታዉራሪ መሸሻ ና ጉዱ ካሣ ይተነትኑታል፣ ነገሩ ከማን አንሼ አይነት ፉክክር የሆነ ይመስላል። እኔ እንደ እድል ሆኖ ፍቅር እስከ መቃብርን አላነበብኩም፣ መፅሓፉ አላጋጠመኝም።

ይህ መፅሓፍ አሁን እንደ አዲስ በብዙ ኮፒ ሳይታተም አይቀርም፣ ገፀ-ባሕሪያቶቹ በአገር ፓርላማ ደረጀ መነጋገሪያ በመሆናቸዉ።

እስክ ስለ ታሪኩ ይበልጥ የምታዉቁ ከላችዉ ትንሽ ታሪኩን አካፍሉን፣ መፅሓፉ የት እንደምገኝም የምታዉቁት ከላችዉ ጠቁሙን፣ ማንበብ አለብን።
አበሩ፣

በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያ ዉስጥ ሁለት ለኢትዮጵያ ብርሃን የሆኑ ብርሃኑዎች አሉ። አንዱ የአቶ ነጋ ልጅ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ስሆኑ፣ ሌላኛዉ ደግሞ የኦቦ ጁላ ልጅ ፊልድ-ማርሻል ብርሃኑ ነዉ። ሁለቱም የወደፊት ኢትዮጵያን ወደ ብርሃን ለመዉሰድ የምተጉ ብርቅዬ ልጆቿ ናቸዉ። ቄስ ሞገሴን አላዉቃቸዉም፣ እሳቸዉም እንደዚህ ትጉ ከነበሩ እሰዮ ነዉ። ያለበለዚያ እንዲሁ ዝም ብለህ ከአቅምህ በላይ አትንጠራራ፣ ለራስህ ስትል።


Post Reply