Page 1 of 1
በፋኖ በትር ወገቡን የተመታው ብልጽግና የፋኖን ስም ላለመጥራት ጀነራል ምግበይ ነው የመታኝ እያለ ነው lol
Posted: 21 Mar 2025, 16:47
by Misraq
.
.
.
ጥሌና አበረችም ደንግጠው ጠፍተዋል

Re: በፋኖ በትር ወገቡን የተመታው ብልጽግና የፋኖን ስም ላለመጥራት ጀነራል ምግበይ ነው የመታኝ እያለ ነው lol
Posted: 21 Mar 2025, 17:37
by Odie
በለው
እንዴት እንዴት አርገው ነው ምግበን ያስገቡት ባካችሁ
ኢሳያስ እንኳን ደስ አለው ምግበ ስለተካው::
እውነት ከሆነ በ ኦ-ፒፒ ስፈር አተት ገብቷል ማለት ነው!
Re: በፋኖ በትር ወገቡን የተመታው ብልጽግና የፋኖን ስም ላለመጥራት ጀነራል ምግበይ ነው የመታኝ እያለ ነው lol
Posted: 21 Mar 2025, 17:52
by Noble Amhara
Re: በፋኖ በትር ወገቡን የተመታው ብልጽግና የፋኖን ስም ላለመጥራት ጀነራል ምግበይ ነው የመታኝ እያለ ነው lol
Posted: 21 Mar 2025, 17:56
by Abere
አጻፃፉን በደንብ አንብብልኝ - የተለመደች አካሄድ። ግርምት ካጫሩብኝ ዋና ነጥብ።
(1)ምግበ ሃይሌ እንደት የፕሪቶሪያ ስምምነት ለማፍረስ ጦርነት ይከፍታል? ፕሪቶሪያ ወያኔዎች በሙሉ ልብ የሚፈልጉት በሌላ መልኩ ፋኖ 100% የሚቃወመው ነው።
(2) ምግበ ኃይሌ ምዕራብ ትግራይን ለማስመለስ ጦርነት ከፍቷል ሲል ምን ማለቱ ነው። ፕሪቶሪያ ምዕራብ ትግራይ ለወያኔ ስጥ ይለኛል ብሎ አይደል እንደ ፋኖ ጋር ጦርነት የገባው። ፋኖ እንደት ለወያኔ አግዞ ተዋግቶ ወልቃይት ይሰጣል?
(3) ምግበ ሃይሌ በዝርፊያ የተካነ ፎቅ በፎቅ ላይ የሰራ ይላል ውንጀለው። አሁን ይህ እንደት ትዝ አላቸው።
(4) ነፍሰ በላ ይሉታል ታዲያ እራሳቸውንም ቢጨምሩ አይሻልም ወይ። ወንጀለኞች ቅድምያ ተጠያቂ ሁነው እርቅ ይውረድ ከፕሪቶሪያ በፊት የተባሉትን ረሱት።
(5) በሻዕብያ እየተረዳ የሚለው እውነት ሊሆን የሚችል ጉዳይ ነው። ሻዕብያ ባይኖርበት ደብረጽዮን ቡድን ደፍሮ አያምጽም ነበር።
The question is, is Fano really allying with TPLF? What is their term of agreement? TPLF is a criminal terrorist organization in the eyes of the Ethiopian public, will not this be a liability on Fano's reputation? Or is it a pretext of OLF-PP for its defeat in the Amhara region?
In any case, ዘንድሮ አለ ነገር እጅግ የተለየ DDT has to be really worried about it
This may be it.
Odie wrote: ↑21 Mar 2025, 17:37
በለው
እንዴት እንዴት አርገው ነው ምግበን ያስገቡት ባካችሁ
ኢሳያስ እንኳን ደስ አለው ምግበ ስለተካው::
እውነት ከሆነ በ ኦ-ፒፒ ስፈር አተት ገብቷል ማለት ነው!
Re: በፋኖ በትር ወገቡን የተመታው ብልጽግና የፋኖን ስም ላለመጥራት ጀነራል ምግበይ ነው የመታኝ እያለ ነው lol
Posted: 21 Mar 2025, 18:34
by Odie
The ball is O-PP
developed corridor
O-PP may be up to something. A day before yesterday it was the port, Eritrea was the culprit, but the wheel has turned one rotation and yesterday they ruled out war with shabiya but they want another MoU or call it whatever. Today both are forgotten, and it is MIGBEY
O-PP is blaming its dad's belt for tripping and falling. Now Fano is scaring them to sheeet
We understand TPLF is unwanted-dead or alive. Is Megbey TDF or TPLF? What is the difference anyway? Are the TDF/TPLF, whatever generals taking advantage the opportunity Fano presents? It is possible although less likely. Instead of being in home arrest (in Tigray), why not try the adventure with Fano to come to Addis and sip a coffee? That would be amazing combo
Well the answer is in wait and see. But it is a bit .........
Re: በፋኖ በትር ወገቡን የተመታው ብልጽግና የፋኖን ስም ላለመጥራት ጀነራል ምግበይ ነው የመታኝ እያለ ነው lol
Posted: 21 Mar 2025, 18:35
by OBANG
ይሄን ውሃ ማን አስጮኸው ቢሉ ውስጡ ያለው ድንጋይ አሉ?! ምቱ ሃይለኛ ነው። የፋኖ በትር የሚቻል አልሆነም። አራት ኪሎን ነዝሮታል። የብልጽግና መንደር ዜማው ተቀይሯል። ከከበሮ ድለቃ ወደ ደረት መድቃት እየተቀየረ ነው። በእርግጥም የዛሬው የመከላከያ መግለጫ ቅኔ ነው። የጣር ድምጽም ይመስላል። ድረሱልኝ እንደማለትም መውሰድ ይቻላል። ዘመቻ - አንድነት በሶስተኛ ቀኑ ጂኒውን እያስጓራው ነው። ስንት ጊዜ ጮሆ ከአራት ኪሎ ይወጣ ይሆን? አብይ አህመድ አስር ጊዜ ''አራት ኪሎ እንመጣለን እያላችሁ'' እያለ የሚደነብረው ለምን እንደሆነ ይገባናል። የፋኖን አቅም ለማሳነስ የሄደበት ርቀት አላዋጣውም። አራት ክላሽ ይዘው እያለ ተዘባበተ። ቆመህ ጠብቀኝ ይዞ አራት ኪሎ የለም ብሎም አላገጠ። ድም ድም የሚለው የፋኖ ኮቴ ግን ወደ አራት ኪሎ ቀረበ እንጂ አልጠፋም።
ዛሬ የመጨረሻ ሙከራውን አድርጓል። በፋኖ ተደቆስኩ ላለማለት ''ጄነራል ምግበይ'' ን እንደገጸባህሪ ከፊት አምጥቶታል። ዘመቻ - አንድነት በሶስተኛው ቀን የብልጽግናውን መንደር እንዲህ ሲያዝረከርክ ማየት ትልቅ እፎይታን ይሰጣል፡ ትልቅ ተስፋን በልብ ያስቀምጣል። ዘመቻው ከቀጠለ የመከላከያ ሰራዊት መግለጫ የሚሆነው '' የጽንፈኛውን ሃይል ያሰማራው ጄነራል አብድል ማጂድ ሳቅር ነው። የዚህ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው የግብጽ ጄነራል ጽንፈኛው ......''
እያመመው መጣ። በእርግጥም ምቱ ዜማውን እየቀያየረው ነው። ከአራት ኪሎ የሚሰማው ማንቋረር ከሰሞኑ ይጨምራል። ገና ምኑ ተነካና?! ቆንጆዎቹ እየመጡ ነው። ሙሽራው ደርሷል። ጎበዞች ዘይቱን አዘጋጅተዋል። ሰነፋሞቹ ግን ወየውላችሁ - እንዲል ቅዱስ መጽሀፉ።