In comparison:
-
- Senior Member
- Posts: 12269
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
ኢሳያስ የምባል ጉጠት ብርቱዉን የኤርትሪያ ሕዝብ ይዞ ገደል ገባ!
In comparison:
In comparison:
-
- Senior Member
- Posts: 12269
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
Even Shane is much better than the Arab gered Shabia when it comes to military parade.
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
Abiy should just send OLA against these colonized monkeys , and live with the outcome .
-
- Senior Member
- Posts: 12269
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
ሻቢያን ቡካት ዉስጥ የከተተዉ ብርቱ ክንድ! ኢሳያስ ይህን ከየ ቦኋላ በፍረት ተዉጦ አይኑን ጨፍኖ ወደ ጌቶቹ ለመሮጥ ቀይ-ባሕርን ተሻግሮ ጅዳ ደረሰ ና እባኮትን ኑ ና አሰብን ገንብታችዉ ዉሰዱት ብሎ ተማፀነ።
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
ኢሳያስ የ ጦርነት ፋብሪካ ለመገንባት ከመጀመር ይልቅ የአገሪቱን ኢኳኖሚ ለመገንባት ከጅምሩ ቢነሳሳ ኖሮ ዛሬ የት ትደርስ ነበር ኤርትራ። ከ ኢትዪጺያ ጋር ሲወዳደር የ አገሪቱ የመበልፀግ እድል የተሻለ ነበር። ኢትዪጺያ በጎሳ ፓለቲካ ስታተመስ ፣ ጦርነት ሁሉን ነገር መወሰን አለበት በሚሉ የጎሳ ፓለቲከኞች ስትታወክ ኤርትራ አንፃራዊ ሰላም ነበራት።
ኢርትራ ሰላም ብቻ አልነበረችም የነመለሰ መንግስት የ ኤርትራ መንግስት ጥሩ ወዳጅ ነበረ። ስለ ኤርትራ ነፃነት ከ ኢሳያስ በማያንስ መልኩ — አንዳንዶች በበለጠ ይላሉ — የመለሰ መንግስት እውቅና ለመስጠት ያዙኝ ልቀቁኝ ብሎአል።
ኢሳያስ ማሰብ ቢችል ኖሮ ከነመለሰ የተሻለ ለ ኤርትራ የሚበጅ የ ኢትዪጺያ መንግስት ሊፈጠር እንደማይችል ማወቅ ይችል ነበር። ወዳጅነታቸው ወደጠላትነት ተቀየረ። ምናልባት ኢሳያስ ሌላ የማሽከረክረው የጎሳ ፓለቲካ ቡድን አለ — OLF— ብሎ አስልቶ ይሆናል የህወአት ወዳጅነቱን በአጭር የቀጨው። ፉርሽ ታክቲክ።
አሁንም አልረፈደም። ኤርትራን ለጦርነት ማዘጋጀት አይደለም የሚበጀው። ኤርትራን ለሀያ አንደኛው ክፉለዘመን ማዘጋጀት ነው።
ኢርትራ ሰላም ብቻ አልነበረችም የነመለሰ መንግስት የ ኤርትራ መንግስት ጥሩ ወዳጅ ነበረ። ስለ ኤርትራ ነፃነት ከ ኢሳያስ በማያንስ መልኩ — አንዳንዶች በበለጠ ይላሉ — የመለሰ መንግስት እውቅና ለመስጠት ያዙኝ ልቀቁኝ ብሎአል።
ኢሳያስ ማሰብ ቢችል ኖሮ ከነመለሰ የተሻለ ለ ኤርትራ የሚበጅ የ ኢትዪጺያ መንግስት ሊፈጠር እንደማይችል ማወቅ ይችል ነበር። ወዳጅነታቸው ወደጠላትነት ተቀየረ። ምናልባት ኢሳያስ ሌላ የማሽከረክረው የጎሳ ፓለቲካ ቡድን አለ — OLF— ብሎ አስልቶ ይሆናል የህወአት ወዳጅነቱን በአጭር የቀጨው። ፉርሽ ታክቲክ።
አሁንም አልረፈደም። ኤርትራን ለጦርነት ማዘጋጀት አይደለም የሚበጀው። ኤርትራን ለሀያ አንደኛው ክፉለዘመን ማዘጋጀት ነው።
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
ሰካራም ለመጠጥ ገንዘብ አያጣም፤ አምባገነን ሽፍታ ለመሳሪያ መግዥ ቅል አንገት ገብቶ ይገዛል። አሥመራ ከተማ በስብሳ ሻግታ የዛገ የቧንቧ መስመር እያረዘረዘ እየመረዘ የአረብ እግር እየሳመ አረብ ሲፈሳ አብሮ እየፈሳ፤ ሲያስነጥሰው እያነጠሰ በስቃይ እየኖረ የዶሮ ዕንቅልፍ ይኖራል።ቁም ነገሩ - የሁሉም ነገር ምዕራፍ አለው። ይህም ቆሻሻ ታሪክ ሆኖ ውሃ ይወስደዋል።
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
All these, were our POW's. Fact!!!

Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
ከላይ -ማራኪ

ከታች- ተማራኪ

-
- Senior Member
- Posts: 12269
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
While Abiy, in his parliamentary speech, sought to reassure the public about the potential resumption of war in the North, fighting has intensified in both the Amhara and Oromia regions. In addition to ongoing clashes in West and East Shewa, the OLA has opened new battlefronts in the East Arsi and Hararge zones—areas where it previously had little to no presence.
In Amhara, Fano groups have launched a coordinated offensive against government forces across all zones of the region. The government has reportedly deployed mechanized forces for the first time since the insurgency began two years ago. While both insurgents and the national army claim victories, the devastation to civilians and public infrastructure is undeniable. Today, the ENDF officially accused Brigadier General Migbe Haile, a well-known Tigrayan commander, of orchestrating Fano’s latest campaign. This signals a serious escalation between Abiy and the Tigrayan forces, raising the risk of renewed conflict between the two. It also marks a significant shift, as the government had previously blamed Eritrea for supporting Fano.
Despite Abiy’s bold assertions in parliament about his military’s strength, battlefield reports and testimonies from ENDF commanders suggest that the national army is barely holding the line in Oromia and Amhara. Lacking a coherent counterinsurgency strategy and exhausted from prolonged civil war, the army faces an increasingly dire threat to its institutional survival.
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
ጉድ እኮ ነው!
ሶማሊያን ሄደን ካልወረርን ሞተን እንገኛለን ሲሉ የነበሩት የአየር በአየር የጦርነት በቀቀኖች፣ ዛሬ ደግሞ ኤርትራን በአፋቸው ሊወሯት በሩቁ ይጮሃሉ።
በመጀመሪያ እንደ ጎበዞቹ ሜዳው ላይ ሄደህ የምትዋጋ ስላልሆነ፣ በቃ አፍህን ዘግተህ ቁጭ በልና ቆዝም ወይንም ፀልይ። የተከበረው የሰው ልጅ ደም እንጂ የሚፈሰው የዶሮ ደም አይደለም። እራስህን እንደ ትንሽ ዶሮ አዋርደህ መመልከትህ ግን መብትህ ነውና ቀጥልበት።
ህዝባቸውን ለረሃብና ለማያቋርጥ መከራ የዳረጉት ሁለቱም መሪዎች ጉጠት ናቸው። አንዱ ጉጠት ላይ ተንጠልጥለህ ሌላውን ጉጠት የምትሳደበው አንተ ደግሞ ወስፌ ነህ።
ሁሌም እንደምናገረው፣ ኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ ወደብ ይኖራታል። ነገር ግን የውስጥን የፖለቲካ ውጥረት ለማርገብ ወይንም አክርሮ ለመበጠስ ሲባል፣ ቀውሱን ድንበር ለማሻገር መፍጋት ውጤቱ ውድቀት ነው የሚሆነው። ጉጠቱ አቶ ኢሳያስም ጉጠቱ አቶ ዓብዮትም ቤታቸው ቁጭ ብለው ጠረቤዛ እየደበደቡ የሰው ልጅ እንዲተራረድ በሚፎክሩበት ሰዓት አንተ ሹሉ በመሃል ሾልከህ ገብተህ፣ በER Forum ላይ የአየር በአየር የጦርነት ከበሮ ስትደልቅ እንዴት አታፍርም?
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!

Ethiopia implements taxation overhaul to address USAID funding gap
North Africa Post March 22, 2025 12:29 pm
Ethiopia’s parliament has enacted a sweeping tax reform targeting both private and public sector employees to fill the financial void created by USAID’s recent funding suspension.
The newly established Ethiopian Disaster Risk Response Fund will channel these tax revenues toward critical projects previously sustained by USAID, which had been Ethiopia’s foremost development and humanitarian partner. The parliamentary committee is currently deliberating on contribution percentages across various economic sectors, including mandatory contributions from banking and hospitality industries.
With its population exceeding 125 million, Ethiopia had emerged as sub-Saharan Africa’s largest recipient of U.S. aid, securing $1.8 billion during the 2023 fiscal year. These funds supported essential services including food distribution, HIV medications, vaccination programs, literacy initiatives, and employment generation projects.
The nation faces escalating humanitarian challenges across multiple regions. Tigray continues its recovery from a devastating two-year conflict, while Amhara and Oromia regions experience persistent unrest, collectively leaving millions dependent on external aid for basic necessities like food and healthcare.
The funding interruption has resulted in the suspension of numerous life-saving programs. USAID personnel who previously administered these initiatives have been placed on administrative leave and instructed to cease operations, with many facing potential termination.
The government’s rapid implementation of alternative funding mechanisms underscores the severity of the situation and the critical importance of maintaining humanitarian support systems during this transition period. Officials emphasize that the tax measures represent a necessary response to ensure continuity of essential services for vulnerable populations across the nation.
https://northafricapost.com/85488-ethio ... g-gap.html
-
- Senior Member
- Posts: 12269
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
-
- Senior Member
- Posts: 12269
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: የሳዋ በአየር የታገዘ ወታደራዊ ትርዕት፣ ስሉ ሰምታ ዶሮም ታንቃ ሞተች!
ወታደራዊ ትርዕቱ እንዴት ነዉ፣ ሻቢያዉ ቤት?
አሁንም ቡካት ቡካት ነዉ፣ ወይስ ሌላ? ጌታዋን ተማምና ላቷን ዉጪ አሳደርች ይባላል፤ ሻቢያ ማለት ነዉ። ግብፅ ላይ ከተንጠለጠልኩኝ፣ ማንም አይነካኝም የምል የሞኝ ግምት ነበራት፣ በነበር ቀረ እንጅ።
አሁንም ቡካት ቡካት ነዉ፣ ወይስ ሌላ? ጌታዋን ተማምና ላቷን ዉጪ አሳደርች ይባላል፤ ሻቢያ ማለት ነዉ። ግብፅ ላይ ከተንጠለጠልኩኝ፣ ማንም አይነካኝም የምል የሞኝ ግምት ነበራት፣ በነበር ቀረ እንጅ።