Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12269
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Post
by DefendTheTruth » 21 Mar 2025, 10:45
የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሪቫን በምቀጥሉት ስድስት ወራት ዉስጥ ይቆረጣል ተብሎዋል። እሱን ጨርሰን ጋና አረፍ ሳንል ሌሎች ሁለት ተጨማሪ ሕዳሴዎች በኢትዮጵያኖች ልጀመሩ ነዉ።
1 - በአፍሪካ ትልቁ የምሆነዉን የቡሾፍቱ አየር ማረፊያ ልጀመር ነዉ።
2- ለኢትዮጵያ ኤኮኖሚ ወሳኝ ነዉ የተባለለት ና የአገሪቷ ሕልዉና ጉዳይ ነዉ የተባለለት ና እንደ ትልቁ ሕዳሴ ግድብ የምቆጠረዉን የአፈር መዳበሪያ ፋብሪካ በኢትዮጵያ በመክፈት የዉጪ ማስገበትን የምያስቀር ነዉ የተበላለት ፋብሪካ ይሆናል።