Page 1 of 1

ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Posted: 17 Mar 2025, 15:06
by DefendTheTruth
ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ? መቼስ ስራ ላይ ብሆን ኖሮ፣ ይህ ጉዳይ አይከሰትም ነበር፣ አይደለም እንዴ?

ይህ ምስል ከምንም በላይ ጀዊሳን ኣሳልጦታል፣ የጀዊሳ ገመናን ቁልጭ አድርጎ አሳይቶዋል። ቢያንስ ለትንሽ ሚሊ ሜትር ሳትነዉ ብሎ እንዴት ነዉ የለመደዉን ነጠላ ዜማ ያልለቀቀዉ ግን?

ወይ 90 በመቶ ጉድ አያን!


Re: ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Posted: 18 Mar 2025, 10:32
by DefendTheTruth
የጀዊሳዉ ጉዳይ፣ ከእረፍትም የበለጠ ነዉ፣ ይለናል አንድ የተከበረ ና ዉስጥ አዋቂ የሆነ ሰዉ። ጀዊሳዉ ጃጅቶ ወደ ሞት አፋፍ አቅንቶዋል ይለናል። ነብሱን አይማር እንላለን እኛ ደግሞ።
ወይ 90 በ መቶ፣ ወይ 90 በመቶ፣ አገኝንሽ ስንል፣ አንቺም ራቅሽን፣ ወይ ወይ፣ ወይ !

Re: ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Posted: 18 Mar 2025, 11:14
by sesame
Wedi Beshasha is enjoying all the things he missed as a child! What is next, a joy ride on an electric toy train! :lol: :lol: :lol: :lol:


Re: ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Posted: 20 Mar 2025, 08:29
by DefendTheTruth
ሰኞ ዕለት ባሕርዳር ሄዶ ቀብሮት ከተመለሰ ቦኋላ፤ ሐሙስ ዕለት ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ ሳልስቱን አወጣለት። የዳኜ ልጅ አልቆለታል፤ በቃ!


Re: ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Posted: 23 Mar 2025, 15:41
by DefendTheTruth