Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12269
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Post by DefendTheTruth » 17 Mar 2025, 15:06

ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ? መቼስ ስራ ላይ ብሆን ኖሮ፣ ይህ ጉዳይ አይከሰትም ነበር፣ አይደለም እንዴ?

ይህ ምስል ከምንም በላይ ጀዊሳን ኣሳልጦታል፣ የጀዊሳ ገመናን ቁልጭ አድርጎ አሳይቶዋል። ቢያንስ ለትንሽ ሚሊ ሜትር ሳትነዉ ብሎ እንዴት ነዉ የለመደዉን ነጠላ ዜማ ያልለቀቀዉ ግን?

ወይ 90 በመቶ ጉድ አያን!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12269
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Post by DefendTheTruth » 18 Mar 2025, 10:32

የጀዊሳዉ ጉዳይ፣ ከእረፍትም የበለጠ ነዉ፣ ይለናል አንድ የተከበረ ና ዉስጥ አዋቂ የሆነ ሰዉ። ጀዊሳዉ ጃጅቶ ወደ ሞት አፋፍ አቅንቶዋል ይለናል። ነብሱን አይማር እንላለን እኛ ደግሞ።
ወይ 90 በ መቶ፣ ወይ 90 በመቶ፣ አገኝንሽ ስንል፣ አንቺም ራቅሽን፣ ወይ ወይ፣ ወይ !

sesame
Member+
Posts: 7113
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Post by sesame » 18 Mar 2025, 11:14

Wedi Beshasha is enjoying all the things he missed as a child! What is next, a joy ride on an electric toy train! :lol: :lol: :lol: :lol:


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12269
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ጀዊሳዉ ፍቃድ ወስዶ ለሽርሽር ጉዞ ጀምሮዋል ማለት ነዉ?

Post by DefendTheTruth » 20 Mar 2025, 08:29

ሰኞ ዕለት ባሕርዳር ሄዶ ቀብሮት ከተመለሰ ቦኋላ፤ ሐሙስ ዕለት ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ ሳልስቱን አወጣለት። የዳኜ ልጅ አልቆለታል፤ በቃ!



Post Reply