Page 1 of 1

ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን ተካው

Posted: 16 Mar 2025, 01:48
by MINILIK SALSAWI
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት እና የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ ሆነው እየሰሩ የሚገኙት ሌፍተናንት ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሆነው መሾማቸውን የአውራምባ ታይም ዘግቧል ። ከሰሞኑም ከፌደራል መንግስት(ከጠቅላይ ማኒስትሩ ) ይፋዊ የሹመት ደብዳቤው ይደርሳቸዋል ብሏል በዘገባው ።

Re: ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን ተካው

Posted: 16 Mar 2025, 01:56
by MINILIK SALSAWI

Re: ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን ተካው

Posted: 16 Mar 2025, 02:08
by MINILIK SALSAWI

Re: ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን ተካው

Posted: 16 Mar 2025, 02:13
by MINILIK SALSAWI