-
- Member+
- Posts: 9988
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን ተካው
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት እና የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ ሆነው እየሰሩ የሚገኙት ሌፍተናንት ጀነራል ታደሰ ወረደ ጌታቸው ረዳን በመተካት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝደንት ሆነው መሾማቸውን የአውራምባ ታይም ዘግቧል ። ከሰሞኑም ከፌደራል መንግስት(ከጠቅላይ ማኒስትሩ ) ይፋዊ የሹመት ደብዳቤው ይደርሳቸዋል ብሏል በዘገባው ።
-
- Member+
- Posts: 9988
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
- Member+
- Posts: 9988
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact:
-
- Member+
- Posts: 9988
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
- Contact: