Page 1 of 1

Beleaguered Regional President from seat of Federal Government | ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረው የወዲ ረዳ የፖለቲካ ሞት

Posted: 13 Mar 2025, 07:38
by eden

Re: Beleaguered Regional President gives interview from seat of Federal Government

Posted: 13 Mar 2025, 08:41
by DefendTheTruth
እኔ ምን ላድርግ፣ አረመኔዉ አብይ አህመድ ብለህ ለምን አትጠራዉም ይሉኛል፣ ልክ ያኔ የጦርነቱ ጊዜ ና ጫካ ዉስጥ ሆነን ስንል እንደነበረዉ። ከጠቅላይ ሚንስትሩ ልያጣሉኝ ና ከዚያ ቦኋላ ደግሞ ስልጣን ለእኛ ነዉ ብሎ ወደ ጠቅላይ ሚንስትሩ አቤቶታቸዉን ያጎርፋሉ። አቶ ጌታቸዉ ረዳ፣ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ መንግስት ፕረዚደንት።

Re: Beleaguered Regional President from seat of Federal Government | ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረው የወዲ ረዳ የፖለቲካ ሞት

Posted: 13 Mar 2025, 14:13
by TesfaNews

Re: Beleaguered Regional President from seat of Federal Government | ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረው የወዲ ረዳ የፖለቲካ ሞት

Posted: 13 Mar 2025, 15:35
by Affable
“ Those who follow DIA’s interviews might assume he is an Ethiopian opposition leader.” They should not assume. He is indeed an Ethiopian opposition leader.