Page 1 of 1
Beleaguered Regional President from seat of Federal Government | ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረው የወዲ ረዳ የፖለቲካ ሞት
Posted: 13 Mar 2025, 07:38
by eden
Re: Beleaguered Regional President gives interview from seat of Federal Government
Posted: 13 Mar 2025, 08:41
by DefendTheTruth
እኔ ምን ላድርግ፣ አረመኔዉ አብይ አህመድ ብለህ ለምን አትጠራዉም ይሉኛል፣ ልክ ያኔ የጦርነቱ ጊዜ ና ጫካ ዉስጥ ሆነን ስንል እንደነበረዉ። ከጠቅላይ ሚንስትሩ ልያጣሉኝ ና ከዚያ ቦኋላ ደግሞ ስልጣን ለእኛ ነዉ ብሎ ወደ ጠቅላይ ሚንስትሩ አቤቶታቸዉን ያጎርፋሉ። አቶ ጌታቸዉ ረዳ፣ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ መንግስት ፕረዚደንት።
Re: Beleaguered Regional President from seat of Federal Government | ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረው የወዲ ረዳ የፖለቲካ ሞት
Posted: 13 Mar 2025, 14:13
by TesfaNews
Re: Beleaguered Regional President from seat of Federal Government | ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረው የወዲ ረዳ የፖለቲካ ሞት
Posted: 13 Mar 2025, 15:35
by Affable
“ Those who follow DIA’s interviews might assume he is an Ethiopian opposition leader.” They should not assume. He is indeed an Ethiopian opposition leader.